Thursday, March 31, 2016

የአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ልዑካን ቡድን የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት እና የመድረክ ሊቀመንበር ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ ጋር በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረገ።

ማምሻውን
በአዲስ አበባ በተካሄደው ስብሰባ ላይ ኢ/ር ይልቃል ጌትነት
በሀገሪቷ ውስጥ በየቀኑ ሰዎች በመንግስት ወታደሮች እየተገደሉ
ባሉበት በአሁኑ ወቅት ስለመድብለ ፓርቲ እና ስለነፃ ፕሬስ
ማውራት ቅንጦት ነው በማለት ሀገርቱ ያለችበትን ወቅታዊ ሁኔታ
ለልዑካኑ አብራሪተዋል።ልዑካኑ
በእስካሁኑ ቆይታቸው ከውጭ ጉዳይ ሚንስትር፣ከፈደራል ጉዳይ
ሚንስትር እና ከኢፌድሪ ፓርላማ አፈጉባኤ ጋር ውይይት
አድርገዋል።
ልዑካኑ በጉብኝቱ ማጠናቀቅያ ላይ ለሚዲያዎች መግለጫ
እንደሚሰጡ ይጠበቃል።
መቅዲ የአዴሃን ፍሬ's photo.

No comments:

Post a Comment