ብፁህ አቡነ ሳይሮስ ለመንጋው እና ሉተቸገሩት በማሰብ አባታችንን ወንጌልን እና የፈውስ አገልግሎት እንዲሰጡ በሀገረ ስብከታቸው በቅጥር እንዲያገለግሉ ካደረግዋቸው በዋላ በመልካም ፈቃዳቸው እያገለገሉን ሳለ የብፁህ አቡነ ሳይሮስን መልካም ፍቃድን በመሻር የህዝቡ ድህነት አይመለከተኝም በማለት በአባ ማትያስ ቀጥተኛ ትእዛዝ አገልግሎቱ ተቋርጧል ይህንንም አሳፋሪ ዜና ሲስማ የነበረው ህዝብ ለምን ድህነታችንን ጠሉት አባታችንንም ለምን ያንገላቱብናል በማለት በለቅሶና በጩህት እሮሮዋቸውን አሰሙ እንዲሁም ለሚመለከተው አካል ሁሉ ችግራችንን አይቶ ባፋጣኝ መልስ እንዲስጠን በልኡል እግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን በማለት ተናግረዋል።

አስገራሜ የአባቶች እይታዎች ቅዱስ ሲኖዶስ ሳያውቀው ምላተ ጉባዬ ሳያቀው ( ሳይወሰን ) ለመንጋው አለማስብ ለታመመው ለተቸገረው በዊልቸር ለመጣው ለአቅመ ደካማው ባለማስብ በጭካኔ ጠቅላይ ቤተክህነት ምጳፍ ሲገባው አሰራርን ያላማከለ ደብዳቤ ወጥትዋል መምህር ግርማም በአባ ማትያስ የትም እንዳያገለግሉ ተወስኖባቸዋል የህዝብ መዳን ያላስደሰታቸው የህዝቡን ችግር ያልተረዱ እግዚአብሔር ፍርዱን ይስጥ! ህዝቡም በዛሬው እለት ቤተክርስቲያናችን የጋራ እንጂ የአባ ምትያስ ብቻ አይደለችም በማለት እንዲሁም የህዝብ ችግር ያላስደስታቸው የህዝብ መዳን ያላስደስታቸው አባት እያሉ አምፀዋል ለአባታችን በረከት ነው ክርስቶስም በቤተ ክህነት ያሉ ሊቃውንት አባቶች ነው ሲፍተን የኖረው በማለት ተናግረዋል


No comments:
Post a Comment