ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከልማት ባንክ ያለምንም ሚያዣ ይሄነው የሚባል ንብረት የሌላቸው ሰዎች ናቸው ብሩ ሚሰጣቸው ብሩን ከወሰዱ በኋላ በተወሰነ ደረጃ መሬት ላይ ያውላሉ የቀረውን በውጪ ምንዛሪ ለውጠውት ገንዘብ ያሸሻሉ። በስምና በዝርዝር አንድንድ የመጡ ዳታዎችም አሉ በተጨማሪ ለማጣራትና የተሟላ ነገር ይዞ ለመቅረብ ግዜ ስለወሰደ ነው።
ሃገር ቤት ያሉ ሰዎች ብቻ ሳይሆኑ ለምሳሌ Denver Colorado አካባቢ ያሉ ሰዎች ኢትዮጵያ ውስጥ ሄደው ኢንቬስተር ተብለው መሬት ይሰጣቸዋል በመሬቱ ስም ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገንዘቡን ከወሰዱ በኋላ ገንዘቡን ወደ hard currency ለውጠው እዚ ሃገር USA Colorado ላይ ቤት የገዙ ሰዎች አሉ በስም የሚታወቁ ሰለዚህ በከፍተኛ ደረጃ አሁን የመሬቱ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክና ከኢትዮዽያ ልማት ባንክ የሚወጣው ገንዘብ በተዘዋዋሪ መንገድ ወደ ውጪ እየሸሸ ነው። ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና

No comments:
Post a Comment