
የትግራይ ነጻ አዉጪ ቡድን መጠቀሚያና መሳሪያ በመሆን እያገለገሉ የሚገኙት አንዳንድ የእምነት ተቋማትንና መሪዎችን እንዲሁም ሽማግሌዎችን መሰረት ባደረገ መልኩ በዳንሻ ህዝብ ላይ እርቅ በሚል ሰበብ ግፍ እየተሰራ መሆኑን ደርሰንበታል!
ግፍም እየተፈጸመባቸዉ የሚገኙ አማራ ኢትዮጵያዊያንን ጎብኝተናል!
ይህ እንዲሆን ምክንያታዊ መጠቀሚያ የሆናችሁ ግለሰቦች እራሳችሁን እንድትፈትሹ እያስጠነቀቅን!!
ከእንግዲህ የወልቃይት ጠገዴን አማራ የማንነት ጉዳይ እና ተዛማጅ የመብት ጥያቄዎችን ያነሱ ወገኖቻችንን በእርቅም ሆነ በማንኛዉም ሰበብ በማታለል ለጎጠኛዉ የትግራይ ሽፍታ አሳልፋችሁ የምትሰጡ የሐይማኖት ተቋማት አባቶች የሐገር ሽማግሌ ተብዬዎች ከእኩይ ተግባራችሁ እንድትታቀቡ እያሳሰብን።
በታገቱና በተገደሉብን ወገኖቻችን እጥፍ ምላሽ ከመስጠት አንጻር እንዲሁም ሆን ብለዉ የዳንሻ ህዝብ ላይ አፈናዉ እና ግድያዉ እንዲጠናከር ባደረጉ እና በተዛማጅ ከወያኔ ጋር ንክኪ ባላቸው ግለሰቦች ላይ እርምጃ መዉሰድ ጀምረናል ይህም ተጠናክሮ ይቀጥላል !!
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !
( ጉድሽ ወያኔ )
ግፍም እየተፈጸመባቸዉ የሚገኙ አማራ ኢትዮጵያዊያንን ጎብኝተናል!
ይህ እንዲሆን ምክንያታዊ መጠቀሚያ የሆናችሁ ግለሰቦች እራሳችሁን እንድትፈትሹ እያስጠነቀቅን!!
ከእንግዲህ የወልቃይት ጠገዴን አማራ የማንነት ጉዳይ እና ተዛማጅ የመብት ጥያቄዎችን ያነሱ ወገኖቻችንን በእርቅም ሆነ በማንኛዉም ሰበብ በማታለል ለጎጠኛዉ የትግራይ ሽፍታ አሳልፋችሁ የምትሰጡ የሐይማኖት ተቋማት አባቶች የሐገር ሽማግሌ ተብዬዎች ከእኩይ ተግባራችሁ እንድትታቀቡ እያሳሰብን።
በታገቱና በተገደሉብን ወገኖቻችን እጥፍ ምላሽ ከመስጠት አንጻር እንዲሁም ሆን ብለዉ የዳንሻ ህዝብ ላይ አፈናዉ እና ግድያዉ እንዲጠናከር ባደረጉ እና በተዛማጅ ከወያኔ ጋር ንክኪ ባላቸው ግለሰቦች ላይ እርምጃ መዉሰድ ጀምረናል ይህም ተጠናክሮ ይቀጥላል !!
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !
( ጉድሽ ወያኔ )
No comments:
Post a Comment