በአማራዉ ክልል ላይ በቋራ ወረዳ በንፋስ ገበያ መጋቢት ከሱዳን መንግስት ጦር ጋር በመተባበር 24 የኢትዮጵያ ገበሬዎችን የእርሻ ቦታ በማቃጥል 13 የአማራ ተወላጅ ወጣቶችን በመግደል እና 34 ሰላማዊ ነሪዎችን በማገት ግፍ የሰራዉ የአጋዚ ሰራዊት ላይ የዉስጥ አርበኞች ከህዝብ ጋር በመተባበር እርምጃ የወሰዱበት ሲሆን 3 ቀንደኛ የህዝብ ጠላቶች ተወግደዋል።
በተያያዘ መረጃ አድማሱን እያሰፋ የሚገኘዉ የዉስጥ አርበኛ ሐይል ከኦሮሚያ ጀግና አርበኞች ጋር በመቀናጀት በምእራብ ወለጋ ጉደር ከተማ ስምሪት ጥቢያ ካምፕ አድፍጦ በሚገኘዉ የወያኔ አጋዚ ጦር ላይ በተመሳሳይ ጥቃት በመፈጽም ከአርባ በላይ ሙትና ቁስለኛ በማድረግ ግምቱ ባልታወቀ የወያኔ ንብረት ላይ ጉዳት አድርሰዋል።
በአርሲ ክልል የዉስጥ አርበኞች አካል የሆነ አንድ ጀግና የኦሮሚያ ፖሊስ ክልል አባል 5 የአጋዚ ጦር ወራሪዎች ላይ እርምጃ ከወሰደ በኃላ እራሱን አጥፍቷል።
በትግራይ ክልል በሰሞኑ በተደረገ የመከላከያ ሰራዊት አመራሮች ድብቅ ስብሰባ ላይ
” የትግራይ ህዝብ የወደፊት እጣ ፈንታ ምንድን ነዉ? የወደፊቷ ትግራይ ማለት በፈንጅ የተከበበች ደሴት ናት! የህዝቡን ህልዉና ዛሬ በስልጥን ላይ ያለዉ የትግራይ አማጺ ቡድን ድባቅ መትቶታል ” በማለት የተናገረ አንድ በ10 አለቃ ማእረግ የሚገኝ የትግራይ ተወላጅ ከስብሰባዉ ቦኃላ እራሱን በመግደል ተቃዉሞዉን በአሳዛኝ መልኩ ገልጿል።
በኦጋዴን እና በምስራቅ ኢትዮጵያ ተሰማርቶ የሚገኝዉ የመከላከያ ሰራዊት በአዛዦቹ በመማረሩ ምክንያት እርምጃ እየወሰደባቸዉ፣መልቀቂያ እየጠየቀ እንዲሁም እየተሰወረ በመመናመን ላይ መሆኑን ከዉስጥ የወጡ መረጃዎች እና በሰት ወደተለያየ አፍሪካ ሐገር የተጠለሉ ወገኖቻችን አመላክተዋል።
እራሱን ብሄራዊ መረጃ እያለ የሚጠራዉ አካል በመረጃ ፍሰት ወይም ማፈትለክ ምክንያት በአባላቶቹ ላይ እርምጃ እየተወሰደበት ሲሆን ባጠቃላይ በአጭር ግዜ ዉስጥ ከመረጃ ሰራተኞች ዉስጥ 21 ባለመተማመን ምክንያት ለእስር ተዳርገዉ 18 ያህሉ ከሐገር ለመኮብለል ሲገደዱ ፣ 8 የሚጠጉት ደግሞ በህዝብና በተለያዩ አካላት እርምጃ ተወስዶባቸዋል።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !
( ጉድሽ ወያኔ )
No comments:
Post a Comment