Monday, March 14, 2016

በፋሺስት ወያኔ ስርዓት ታማኝ አገልጋዮችና በህወኃት ቅጥረኞች ላይ የሚወሰደው የጥቃት እርምጃ በጎንደር ተጠናክሮ ቀጥሏል!

በጎንደር ከተማ የግድያ እርምጃ የተፈጸመበት ጸረ-ሽምቅ ስሙ መላኩ በላይ ሲሆን በጎንደር ክፍለሃገር በላይ አርማጭሆ እና በታች አርማጭሆ ወረዳዎች እጅግ የተጠላ የወያኔ ልዩ ኃይል በዓካባቢው ለሚንቀሳቀሱ ድርጅቶች ድጋፍና መረጃን ታቀብላላችሁ በማለት ነዋሪዎችን በማሸማቀቅ በማሰር በማፈንና ልዩ ልዩ ጥቃቶችን በማድረስ የሚታወቅ ጸረ-ሽምቅ ልዩ ኃይል መሆኑ ተገልጿል ተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት ያልታረመ በመሆኑ በታጠቁ የውስጥ ዓርበኞች እርምጃ ተወስዶበታል።
ሞት ለወያኔ ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!
 

No comments:

Post a Comment