Tuesday, March 15, 2016

በዛሬው እለት የአዲስ አበባና የአዳማ ዩኒቨርስቲዎች ሞትን በታጠቁ የወያኔ ጦረኞች ተከበዋል፡፡


በዛሬው እለት በ6/07/08 የአዲስ አበባና የአዳማ ዩኒቨርስቲዎች ሞትን በታጠቁ የወያኔ ጦረኞች ተከበዋል፡፡በተለይ ትላንትና ምሽቱን በአዳማ
ዩኒቨርሲቲ ግቢ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ ክፍሎች በእሳት ሲጋዩ ማደራቸውን ከቦታው የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
እንዲሁም ዛሬ ጠዋት 1፡30 አከባቢ ላይ ትጥቃቸውን የታጠቁ የፌደራል ፖሊስ አባላት ጃንሜዳ ከሚገኘው የማዘዣ ጣቢያቸው በከባድ የጭነት መኪናዎች በገፍ እየተጫኑ የአዲስ አበባን ዩኒቨርሲቲ 6ኪሎ ካምፓስ ሲወሩ አርፍደዋል። ገጀሌው የወያኔ መንግስት ከየአቅጣጫው የሚወረወርብትን ዱላ መቋቋም የማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሷል።
ሞት ለወያኔ!
ድል ለሰፊው ህዝብ!!!

1 comment:

  1. መልካም ቀን ሁሉም,

      አስቸኳይ ብድር ይፈልጋሉ? አሁን የብድር ክፍያ አማካሪ አነጋግሩ, ብድር ከ 2.5% ጋር. ቀላል, ፈጣን እና የተረጋገጠ ብድር ግብይት ነው.

    የመገኛ አድራሻ:

    EMAIL: nortionloanconsultant@gmail.com

    ቴሌፎን: +17815611941

    WHATSAPP: +2347067093957

    ሊታመኑ የሚችሉ የብድር ልውውጥ

    ReplyDelete