የኮንሶ ህዝብ ለነፃነቱና ለዲሞክራሲ የሚያደርገው ትግል ከፍተኛ ፍርሃት ውስት የከተታቸው የህወሓት ቅጥረኞች የሆኑት የደህዴን ካድሬዎች በዛሬው ዕለት አስቸኳይ ስብሰባ ጠርተው ነበር። የኮንሶ ህዝብ አስራ ሁለት የጎሳ መሪዎችን ጨምሮ ከ’60000 በላይ (በግምት ከበፊቱ የበለጠ) ህዝብ የተሳተፈበት የዛሬው ህዝባዊ ስብሰባ የሚከተሉትን ጥያቄዎች ለኮሚሽነር ለማ ገዙማ ማንሳቱን ከኮንሶ ያገነኛቸው መረጃዎች ያመላክታሉ። ከ’#KonsoProtests ጋር በተያያዘ :
➤ የታሰሩ ግለሰቦች በአስቸኳይ እንዲፈቱ
➤ የቆሰሉትና የተደበደቡትን በአስቸኳይ እንዲታከሙ
➤ ለሞቱት ግለሰቦች ተገቢው ካሳ እንዲከፈላቸው
➤ ልዩ ሀይል የተባለው ሰው በላ ሰራዊት ከኮንሶ በአስቸኳይ እንዲወጣ
➤ ፍስሀ ጋረደው ፡ ዳዊት ኩሰያ፡ ኩሴ ፒሴ፡ ጋሻው፤ ኩስያ እና ተባባርዎቻቸው ለፍርድ እንዲቀርቡ
➤ የኮንሶ ህዝብ ዋናና መሰረታዊ የዲሞክራሲ ጥያቄ ፤ ልዩ ወረዳ ሳይሆን በዞን ደረጃ ራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄ ሙሉ በሙሉ እንዲመለስ
የኮንሶ ህዝብ ከላይ የተጠቀሱት የነፃነት ፣ የፍትህ ፣ የእኩልነትና የዲሞክራሲ ጥያቄዎች እስካተመለሱት ድረስ በማንናቸውም ማማለያዎች እንደማይታለልና የአንባገነን አገዛዙን ጥቃቶችን ፈርቶ ከትግሉ ወደ ኋላ እንደማያፈገፍግ በስብሰባው ላይ አሳውቋል።
ድል ለኮንሶ ህዝብ ! ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !!
➤ የታሰሩ ግለሰቦች በአስቸኳይ እንዲፈቱ
➤ የቆሰሉትና የተደበደቡትን በአስቸኳይ እንዲታከሙ
➤ ለሞቱት ግለሰቦች ተገቢው ካሳ እንዲከፈላቸው
➤ ልዩ ሀይል የተባለው ሰው በላ ሰራዊት ከኮንሶ በአስቸኳይ እንዲወጣ
➤ ፍስሀ ጋረደው ፡ ዳዊት ኩሰያ፡ ኩሴ ፒሴ፡ ጋሻው፤ ኩስያ እና ተባባርዎቻቸው ለፍርድ እንዲቀርቡ
➤ የኮንሶ ህዝብ ዋናና መሰረታዊ የዲሞክራሲ ጥያቄ ፤ ልዩ ወረዳ ሳይሆን በዞን ደረጃ ራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄ ሙሉ በሙሉ እንዲመለስ
የኮንሶ ህዝብ ከላይ የተጠቀሱት የነፃነት ፣ የፍትህ ፣ የእኩልነትና የዲሞክራሲ ጥያቄዎች እስካተመለሱት ድረስ በማንናቸውም ማማለያዎች እንደማይታለልና የአንባገነን አገዛዙን ጥቃቶችን ፈርቶ ከትግሉ ወደ ኋላ እንደማያፈገፍግ በስብሰባው ላይ አሳውቋል።
ድል ለኮንሶ ህዝብ ! ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !!


No comments:
Post a Comment