ቁጥሩ በግምት ከሰባት መቶ በላይ የሚሆን የጎንደርና አካባቢው ህዝብ በስብሰባው የተገኘ ሲሆን የላንድ ማርክ ሆቴል የስብሰባ አዳራሽ አልበቃ ብሎ ሰዎች ከውጭ ሆነው የታደሙበት ነበር
በስብሰባው የሃይማኖት አባቶች፣የሃገር ሽማግሌዎች ፣ የወልቃይት የማነት ጥያቄ ኮሚዌዎች እንዲሁም ቁጥሩ የበዛ ወጣት የጎንደር እና አካባቢው ተወላጅ የስብሰባው ተካፋይ ነበር።
በቅርቡ በፀገዴ እና ሁመራ በህውሃት አስተባባሪነት “ወልቃይት የትግሬ ነው። ጥያቄ በሚያነሱ አንዳንድ ፀረ ልማቶች ላይ እርምጃ ይወሰድልን….” የመሳሰሉ መፎክሮችን ይዘው መውጣታቸው በተለይም ድምፁ ታፍኖ ቁጭ ያለውን የወልቃይት ህዝብ ስሜት አስቆጥቷል። ኮለኔል ደመቀ ዘውዱ የኮሚቴው አባል እንዳሉት “የሆነው ሁነን የተፈጠርነውም አማራ ነው” በማለት ታዳሚውን አስጨብጭበዋል።የተላለፉ ውሳኔዎች
1. በአጭር ቀን ውስጥ ሌላ ስብሰባ በትልቅ አዳራሽ እንዲካሄድ ለዚህም እንዲረዳ ህዝቡ እንዲያውቀው ማስታወቂያዎጭን በየቦታው መለጠፍ
2. በተለያዩ የጎንደር በአጠቃላይ የአማራ አካባቢዎች ተመሳሳይ ስብሰባዎችን ለማድረግ እቅድ ተይዟል።
3. እንዳስፈላጊነቱ ሰላማዊ ሰልፍ የመጥራት
4.የጎንደር ከተማ ተወላጆችን በኮሚቴው ውስጥ ማካተት ዋና ዋናዎቹ ናቸው
አንድ ከዳባት የመጡ መምህር አባት እንዳሉት ከ 25 አመት በፊት የወልቃይትና አካባቢው ሁመራን ጨምሮ አስተዳደራቸው ዳባት ነበር ያሉ ሲሆን አያይዘውም ይህ የማንነት ጥያቄ የወልቃይት ብቻ ሳይሆን የዳባትም ነው ብለዋል። በተጨማሪም ኮሚቴው ዳባት መጥቶ እንዲያወያየን ሲሉ ጥያቄያቸውን አቅርበዋል። ኮሚቴውም ጥያቄያቸውን ተቀብሏል።
ከታዳሚው ከተደረጉ ንግግሮች በጥቂቱ
“አሸሸ ገዳሜ እየተባለ በሚዘፈንበት አገር አሸንድየን ምን አመጣው? አትደባልቁብን።”
በስብሰባው የሃይማኖት አባቶች፣የሃገር ሽማግሌዎች ፣ የወልቃይት የማነት ጥያቄ ኮሚዌዎች እንዲሁም ቁጥሩ የበዛ ወጣት የጎንደር እና አካባቢው ተወላጅ የስብሰባው ተካፋይ ነበር።
በቅርቡ በፀገዴ እና ሁመራ በህውሃት አስተባባሪነት “ወልቃይት የትግሬ ነው። ጥያቄ በሚያነሱ አንዳንድ ፀረ ልማቶች ላይ እርምጃ ይወሰድልን….” የመሳሰሉ መፎክሮችን ይዘው መውጣታቸው በተለይም ድምፁ ታፍኖ ቁጭ ያለውን የወልቃይት ህዝብ ስሜት አስቆጥቷል። ኮለኔል ደመቀ ዘውዱ የኮሚቴው አባል እንዳሉት “የሆነው ሁነን የተፈጠርነውም አማራ ነው” በማለት ታዳሚውን አስጨብጭበዋል።የተላለፉ ውሳኔዎች
1. በአጭር ቀን ውስጥ ሌላ ስብሰባ በትልቅ አዳራሽ እንዲካሄድ ለዚህም እንዲረዳ ህዝቡ እንዲያውቀው ማስታወቂያዎጭን በየቦታው መለጠፍ
2. በተለያዩ የጎንደር በአጠቃላይ የአማራ አካባቢዎች ተመሳሳይ ስብሰባዎችን ለማድረግ እቅድ ተይዟል።
3. እንዳስፈላጊነቱ ሰላማዊ ሰልፍ የመጥራት
4.የጎንደር ከተማ ተወላጆችን በኮሚቴው ውስጥ ማካተት ዋና ዋናዎቹ ናቸው
አንድ ከዳባት የመጡ መምህር አባት እንዳሉት ከ 25 አመት በፊት የወልቃይትና አካባቢው ሁመራን ጨምሮ አስተዳደራቸው ዳባት ነበር ያሉ ሲሆን አያይዘውም ይህ የማንነት ጥያቄ የወልቃይት ብቻ ሳይሆን የዳባትም ነው ብለዋል። በተጨማሪም ኮሚቴው ዳባት መጥቶ እንዲያወያየን ሲሉ ጥያቄያቸውን አቅርበዋል። ኮሚቴውም ጥያቄያቸውን ተቀብሏል።
ከታዳሚው ከተደረጉ ንግግሮች በጥቂቱ
“አሸሸ ገዳሜ እየተባለ በሚዘፈንበት አገር አሸንድየን ምን አመጣው? አትደባልቁብን።”
“በደም የገዛነው መሬት ነው የምትሉት የታገልነው ለነፃነት እንጂ አገር ለመሸጥ አይደለም”
“እስካሁን ብቻችንን ታግለናል አሁን ግን ጥያቄው የአማራ ህዝብ ሁሉ ሁኑዋል በዚህም ኮርተናል ጥያቄው ተጠናክሮ ይቀጥላል።”
“እስካሁን ብቻችንን ታግለናል አሁን ግን ጥያቄው የአማራ ህዝብ ሁሉ ሁኑዋል በዚህም ኮርተናል ጥያቄው ተጠናክሮ ይቀጥላል።”

No comments:
Post a Comment