
ጥቅምት 28_ 30 /2007 ዓም የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ )ጠቅላላ ጉባኤ ሲደረግ አበባወ መሃሪ በተራ አባልነት እቀጥላለሁ በማለት ለጉባኤው በደብዳቤ አሳውቆ ከወጣ በኋላ
በመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ላይ ምርጫ ቦርዱ ፕሬዝደንት አድርጎ ሾመው አበባው መሃሪ በጠቅላላ ጎባኤ ፕሬዝደንት ሆኖ የተመረጠው እውነተኛው የመኢአድ ፕሬዝደንት አቶ ማሙሸት አማረን ፍርድ ቤት ነፃ እንዳለ ሲሰሙ ከፍተኛ ድንጋጤ መፈጠሩን የውስጥ መረጃዎቻችን አረጋግጠዋል ምን ማድረግ እንዳለባቸው ጀሌዎዘቹን ሰብስቦ ውይይት አድርገዋል በተነሳው ሀሳብ መግባባት ሳይችሉ ቀርተዋል
ቀደም ሲል በኛ በኩል ይፋ የተደረገውን በእስር ላይ የሚገኙትን አባላት ስም ዝርዝር በመውሰድ ከኛ ጋር ያብራሉ ብለው ያሰቧቸውን ስም ዝርዝር በመውሰድ ታስረውብናል ማለታቸው ይታወቃል ማሙሸት አማረን ጨምሮ የበርካታ አባላት ስም ዝርዝር እንዳላሳወቁ ማንም የሚያውቀው ነው ስም ዝርዝሩ የደረሳቸው ሠዎች ማሙሸት አማረ የናንተ አባል አይደለም ወይ ተብለው ሲጠየቁ ማሙሸት የኛ አባል አይደለም ብለዋል
በአሁኑ ሰአት ማሙሸት ነጻ በመባሉ ትልቅ ድንጋጤ አንደፈጠረባቸው የታወቀ ሲሆን ምን አባልባት የወያኔን ደህንነት ደጅ ሊጠኑ እንደሚችሉ ይጠበቃል ለአብዛኞቹ አባላት መታሰር የነ አበባው መሃሪ እጅ እንዳለበት በተደጋጋሚ ተገልጿል ማረጋገጥ የሚፈልግ ካለ ቅሊንጦ ጎራ በማለት በእስር ላይ የሚገኙትን አባሎች በመጠየቅ እውነቱን ማረጋገጥ ይቻላል ፡፡
በመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ላይ ምርጫ ቦርዱ ፕሬዝደንት አድርጎ ሾመው አበባው መሃሪ በጠቅላላ ጎባኤ ፕሬዝደንት ሆኖ የተመረጠው እውነተኛው የመኢአድ ፕሬዝደንት አቶ ማሙሸት አማረን ፍርድ ቤት ነፃ እንዳለ ሲሰሙ ከፍተኛ ድንጋጤ መፈጠሩን የውስጥ መረጃዎቻችን አረጋግጠዋል ምን ማድረግ እንዳለባቸው ጀሌዎዘቹን ሰብስቦ ውይይት አድርገዋል በተነሳው ሀሳብ መግባባት ሳይችሉ ቀርተዋል
ቀደም ሲል በኛ በኩል ይፋ የተደረገውን በእስር ላይ የሚገኙትን አባላት ስም ዝርዝር በመውሰድ ከኛ ጋር ያብራሉ ብለው ያሰቧቸውን ስም ዝርዝር በመውሰድ ታስረውብናል ማለታቸው ይታወቃል ማሙሸት አማረን ጨምሮ የበርካታ አባላት ስም ዝርዝር እንዳላሳወቁ ማንም የሚያውቀው ነው ስም ዝርዝሩ የደረሳቸው ሠዎች ማሙሸት አማረ የናንተ አባል አይደለም ወይ ተብለው ሲጠየቁ ማሙሸት የኛ አባል አይደለም ብለዋል
በአሁኑ ሰአት ማሙሸት ነጻ በመባሉ ትልቅ ድንጋጤ አንደፈጠረባቸው የታወቀ ሲሆን ምን አባልባት የወያኔን ደህንነት ደጅ ሊጠኑ እንደሚችሉ ይጠበቃል ለአብዛኞቹ አባላት መታሰር የነ አበባው መሃሪ እጅ እንዳለበት በተደጋጋሚ ተገልጿል ማረጋገጥ የሚፈልግ ካለ ቅሊንጦ ጎራ በማለት በእስር ላይ የሚገኙትን አባሎች በመጠየቅ እውነቱን ማረጋገጥ ይቻላል ፡፡
No comments:
Post a Comment