Wednesday, August 19, 2015

ሰበታ አከባቢ ያልተጠናው የባቡር ሃዲድ እየፈረሰ ነው::


በሕዝብ ሃብት መቀለድ ተይዟል::ሰበታ አከባቢ ያልተጠናው የባቡር ሃዲድ እየፈረሰ ነው::
ሰበታ አካባቢ ያለ የባቡር ሃዲድ መስመር በወያኔ ባለስልጣናት ትእዛዝ እየፈረሰ ነው በምስሉ እንደሚታየው አሁን ከተገነቡት መሀል አንዱ ሲሆን ምክንያትቱ ሳይታወቅ ሁኔታ በ24 ሰአት አንዲፈረሰ ትዕዛዝ ተሰጥቷል በተለያዩ የአዲስ አበባ አከባቢዎች በርካታ የሆኑ የባቡር መስመሮች የሚፈርሱ እንዳሉ የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል::ይህ ያልተጠና እና በሕዝብ ሃብት ላይ እየተቀለደ የሚገኘው የልማት ስራ ምን ያህል እንደከሰረ የስበታው መስመር ምስክር ነው::
Minasse T Geberemariam sitt bilde.
Minasse T Geberemariam sitt bilde.Minasse T Geberemariam sitt bilde.

No comments:

Post a Comment