ዛሬ ጥዋት በኢትዮጵያ አቆጣጥር 12: 45 ላይ በቀጥታ ለሚተላለፍ ለቴሌቪዥን ስርጭት WDBJ 7 ዋሽንግተን አቅራቢያ በሚገኜው እስቴት በቨርጂኒያ ኢነተርቪው በማድረግ ላይ የነበሩ ወጣት ሪፖርተር እና ካሜራ ማን ተገደሉ።
አልሰን ፖርከር እድሜ 24 ሪፖርተር
አደም ዋርድ እድሜ 27 ካሜራ ማን
8 ጊዜ በተተኮሰባቸው ጥይት ሒወታቸው አልፏል።ድርጊቱን የፈፀመው ሰው በፍለጋ ላይ ነው።
አልሰን ፖርከር እድሜ 24 ሪፖርተር
አደም ዋርድ እድሜ 27 ካሜራ ማን
8 ጊዜ በተተኮሰባቸው ጥይት ሒወታቸው አልፏል።ድርጊቱን የፈፀመው ሰው በፍለጋ ላይ ነው።
ለሞቱት ነፍስ ይማር ፣ ለቤተሰባቸውም መጽናናትን እመኛለሁ
ልያ ፋንታ
ከዋሽንግተን ዲሲ
ከዋሽንግተን ዲሲ
No comments:
Post a Comment