Monday, January 18, 2016

የኢትዮ ሱዳን ድንበር ማካለሉ በዚህ አመት ይጠናቀቃል ተባለ


ድንበር ማካለሉ በዚህ አመት ይጠናቀቃል። የህወሀት መንግስት በቅርቡም ስለድንበሩ ምንም ዓይነት ነገር የለም ሲል የሚመራው ሀገርና ህዝብን አታሏል። በጀርባ ስለድንበሩ እያደረገ ያለውን እንቅስቃሴ ሊያጠናቅቅ እንደሆነ በሰፊው ይነገራል። ሱዳን ትሪቡን እንደዘገበው የቴክኒክ ኮሚቴው ተግባሩን አጠናቆ በዚህ ዓመት ውስጥ በመሬት ላይ ማካለሉ ይከናወናል። አሁንም ህወሀት ስለድንበር ጉዳይ ምንም እያደረኩ አይደለም የሚል ምላሽ መስጠቱ ይጠበቃል። Mesay Mekonnen
ለበለጠ መረጃ ከስር ያለቅን ሊንክ በመክፍት ያንብቡ 👇
Samuel Ali's photo.

No comments:

Post a Comment