የትግራይ ነጻ አዉጭ ቡድን ወታደራዊ ደህንነት ቢሮ በአርበኞች ግንቦት 7 እና በኦነግ ( በኦሮሞ ነጻነት ግንባር ) በተለይም በጥምር ሐይሉ ( ሐገር አድን የነጻነት ሐይሎች ) መካከል ከፍተኛ የሆነ ስምምነት ተደርሷል ዉህደትም ከተፈጸመ ቆይቷል ነገር ግን ይፋ ሳይደረግ ታፍኗል ሰራዊቱ በአንድነት ሆኖ የጀመረዉ ጉዞ በመላዉ ሔገሪቷ ላይ የበላይነትን እንዲቆናጠጡ እያደረጋቸዉ ነዉ በአስቸኳይ ወደ አንዳች ለዉጥ አምጪ የሐይል እርምጃ መሸጋገር እና ህዝብን በፕሮፓጋንዳ የማነጽ ስራ ካልተደረገ የዉድቀት ኪሳራዉ ወደእኛ በብርቱ ያደላ ነዉ በማለት በድጋሚ የመጨረሻዉን ደዉል አንቧርቋል፡
በተለያየ የሰሜን ጎንደር ቦርደር ግዛቶች ተደጋጋሚ ሽንፈትን እየተጎነጨ የሚገኘዉ የወያኔ ሰራዊት በምስራቅ ኢትዮጵያ በኩልም ተመሳሳይ ጽዋዎችን እየተጎነጨ ሲሆንበሞያሌ በኩል ወደ ኬንያ ከድተዉ በመግባት ጥገኝነት የጠየቁ ጥቂት የፖሊስ ሰራዊትን አሳልፎ የሰጠዉን የኬንያ ወታደር ላይ ቂም የያዙ የአካባቢዉ ነዋሪዎች እና የነጻነት ሐይሎች የኬንያ እና የወያኔ መከላከያ ተብዬዎች ላይ በወሰደት እርምጃ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ኬንያዎች እንዲፈረጥጡ ሲገደዱ የወያኔ ሰራዊት ደግሞ ለምርኮ ተዳርጓል።
አርበኞች ግንቦት 7 የጎሬላ ዉጊያዉን በማቀላጠፍ ግራ በሚያጋባ ሁኔታ ወያኔን መድረሻ እያሳጣዉ ሲሆን ትህዴን ( የትግራይ ህዝቦች ዲሞክራሲያ ዊንቅናቄ ) በተመሳሳይ የጎሬላ ዉጊያዉን በማቀላጠፍ ላይ ይገኛል በመሆኑም በትግራይ ግንባር ወረዳዎችና መሐል አካባቢዎች ከፍተኛ የሆነ የፕሮፓጋንዳና ቅስቀሳ ስራዎችን እያካሄደ የሚገኘዉ ትህዴን በየእለቱ እየተጠናከረ መሆኑን ምንጮች ገልጸዋል።
በጋንቤላ በኩል እየተንቀሳቀሰ የሚገኘዉ የነጻነት ሐይልም ከምን ግዜዉም በላይ ተጠናክሮ የሽምቅ ዉጊያዉን በአዝማችነት በዚያዉ ክንፍ እየመራዉ ሲሆን በየአቅጣጫዉ አጣብቂኝ ዉስጥ የገባዉ የትግራዩ ነጻ አዉጭ ቡድን ወያኔ ሰራዊቱን በማሰባጠር በኩል አጣብቂኝ ዉስጥ መግባቱን የሚያሳዩ እዉነታዎች ግልጽ እየታዩ ነዉ የወያኔ መከላከያ ከመሐል ሐገር የተቀጣጠለውን ህዝባዊ አመጽ ለማፈን! እና ባለሳልጣናትን ለመጠበቅ እንዲሁም በተለያየ ዉጥረት ላይ ይገኛል።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !
ጉድሽ ወያኔ
በተለያየ የሰሜን ጎንደር ቦርደር ግዛቶች ተደጋጋሚ ሽንፈትን እየተጎነጨ የሚገኘዉ የወያኔ ሰራዊት በምስራቅ ኢትዮጵያ በኩልም ተመሳሳይ ጽዋዎችን እየተጎነጨ ሲሆንበሞያሌ በኩል ወደ ኬንያ ከድተዉ በመግባት ጥገኝነት የጠየቁ ጥቂት የፖሊስ ሰራዊትን አሳልፎ የሰጠዉን የኬንያ ወታደር ላይ ቂም የያዙ የአካባቢዉ ነዋሪዎች እና የነጻነት ሐይሎች የኬንያ እና የወያኔ መከላከያ ተብዬዎች ላይ በወሰደት እርምጃ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ኬንያዎች እንዲፈረጥጡ ሲገደዱ የወያኔ ሰራዊት ደግሞ ለምርኮ ተዳርጓል።
አርበኞች ግንቦት 7 የጎሬላ ዉጊያዉን በማቀላጠፍ ግራ በሚያጋባ ሁኔታ ወያኔን መድረሻ እያሳጣዉ ሲሆን ትህዴን ( የትግራይ ህዝቦች ዲሞክራሲያ ዊንቅናቄ ) በተመሳሳይ የጎሬላ ዉጊያዉን በማቀላጠፍ ላይ ይገኛል በመሆኑም በትግራይ ግንባር ወረዳዎችና መሐል አካባቢዎች ከፍተኛ የሆነ የፕሮፓጋንዳና ቅስቀሳ ስራዎችን እያካሄደ የሚገኘዉ ትህዴን በየእለቱ እየተጠናከረ መሆኑን ምንጮች ገልጸዋል።
በጋንቤላ በኩል እየተንቀሳቀሰ የሚገኘዉ የነጻነት ሐይልም ከምን ግዜዉም በላይ ተጠናክሮ የሽምቅ ዉጊያዉን በአዝማችነት በዚያዉ ክንፍ እየመራዉ ሲሆን በየአቅጣጫዉ አጣብቂኝ ዉስጥ የገባዉ የትግራዩ ነጻ አዉጭ ቡድን ወያኔ ሰራዊቱን በማሰባጠር በኩል አጣብቂኝ ዉስጥ መግባቱን የሚያሳዩ እዉነታዎች ግልጽ እየታዩ ነዉ የወያኔ መከላከያ ከመሐል ሐገር የተቀጣጠለውን ህዝባዊ አመጽ ለማፈን! እና ባለሳልጣናትን ለመጠበቅ እንዲሁም በተለያየ ዉጥረት ላይ ይገኛል።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !
ጉድሽ ወያኔ

No comments:
Post a Comment