ሰበር መረጃ፡
በሄራዊ መረጃ የተባለዉ የወያኔ አንጃ በትግራይ ነጻ አዉጭ ቡድን ላይ በአሁኑ ወቅት የተቀጣጠለበትን የህዝብ አመጽ ተንተርሶ በመላዉ ሐገሪቱ የነገሰዉን የለዉጥ ነዉጥ ለመቀየር ይቻል ዘንድ፦ በእስር ላይ የሚገኙ ከፍተኛ የሐይማኖትና፣ የፖለቲካ እስረኞች፣ በተለይም ፍርድ የተበየነባቸዉ! ይለቀቁ፦ የሚል እቅድ አዉጥቶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ታማኝ ምንጫችን የሰጡን መረጃ ያመለክታል።
በደህንነት ቢሮዉ ዳይሬክተር የሚመራዉ ይህዉ ክንፍ በግፍ የታሰሩ ታራሚዎችን ስም ዝርዝርና እንዴት በህዝቡ ዘንድ መነጋገሪያ ሊሆኑ እንደሚችሉ እና ለዉጥ ሊፈጥሩ ሐይል እንዳላቸዉ ዘርዝሮ አስቀምጧል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ መረጃ፦ ወቅታዊ በሆነዉ ህዝባዊ አመጽ ምክንያት ታድነዉ እንዲያዙ የተወሰነባቸዉ ግለሰቦች ለጊዜዉ በጥብቅ ዉጫዊ ክትትል ስር እንዲቆዩ፡ ነገር ግን ከሐገር እንዳይወጡ ሲወስን በተጨማሪ ሕዝብን ሊቀሰቅሱና ሊያነሳሱ ይችላሉ ተብለዉ የሚገመቱ ሙዚቃዎችና፣ ሙዚቀኞች፣ ላይ ትኩረት እንዲስጥ ይህዉ ወንጀለኛ የወያኔ ወንበር ጠባቂ ክንፍ ሰላዮቹን አሰማርቶ እየተንቀሳቀሰ የሚገኝ ሲሆን መጽሐፍት ማተሚያ ቤቶች ላይ ሰላዮችን በማሰማራት ከምን ግዜዉም በላይ የነጻዉን ፕሬስ በብርቱ አፍኖ ተቆጣጥሮታል።
ዉድና የተከበራችሁ ኢትዮጵያዊያን የጀመርነዉ ህዝባዊ አመጽ ቤተመንግስት ዳጃፍ ላይ መድረሱን በርግጠኝነት የሚጠቁሙት መረጃዎች አፈትልከዉ እየወጡ ነዉ፦ ባለስልጣናት ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ይፈረጥጣሉ ያፈነግጣሉ በሚል ፍራቻ የተወጠረዉ ብሔራዊ መረጃ በያንዳንዱ ባለስልጣናት ጥበቃዎች ላይ አንድ አንድ ሰላዮችን የመደበ ሲሆን የብሔራዊ መረጃ ባልደረባን ይዛ ከማይጸብሬ የተንቀሳቀሰች የጦር ሄሊኮፍተር ሐሙስ እለት ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ከተከዜ ወንዝ ባሻገር በረሐ ላይ ተከስክሳለች።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !
ጉድሽ ወያኔ
በሄራዊ መረጃ የተባለዉ የወያኔ አንጃ በትግራይ ነጻ አዉጭ ቡድን ላይ በአሁኑ ወቅት የተቀጣጠለበትን የህዝብ አመጽ ተንተርሶ በመላዉ ሐገሪቱ የነገሰዉን የለዉጥ ነዉጥ ለመቀየር ይቻል ዘንድ፦ በእስር ላይ የሚገኙ ከፍተኛ የሐይማኖትና፣ የፖለቲካ እስረኞች፣ በተለይም ፍርድ የተበየነባቸዉ! ይለቀቁ፦ የሚል እቅድ አዉጥቶ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ታማኝ ምንጫችን የሰጡን መረጃ ያመለክታል።
በደህንነት ቢሮዉ ዳይሬክተር የሚመራዉ ይህዉ ክንፍ በግፍ የታሰሩ ታራሚዎችን ስም ዝርዝርና እንዴት በህዝቡ ዘንድ መነጋገሪያ ሊሆኑ እንደሚችሉ እና ለዉጥ ሊፈጥሩ ሐይል እንዳላቸዉ ዘርዝሮ አስቀምጧል።
ከዚሁ ጋር በተያያዘ መረጃ፦ ወቅታዊ በሆነዉ ህዝባዊ አመጽ ምክንያት ታድነዉ እንዲያዙ የተወሰነባቸዉ ግለሰቦች ለጊዜዉ በጥብቅ ዉጫዊ ክትትል ስር እንዲቆዩ፡ ነገር ግን ከሐገር እንዳይወጡ ሲወስን በተጨማሪ ሕዝብን ሊቀሰቅሱና ሊያነሳሱ ይችላሉ ተብለዉ የሚገመቱ ሙዚቃዎችና፣ ሙዚቀኞች፣ ላይ ትኩረት እንዲስጥ ይህዉ ወንጀለኛ የወያኔ ወንበር ጠባቂ ክንፍ ሰላዮቹን አሰማርቶ እየተንቀሳቀሰ የሚገኝ ሲሆን መጽሐፍት ማተሚያ ቤቶች ላይ ሰላዮችን በማሰማራት ከምን ግዜዉም በላይ የነጻዉን ፕሬስ በብርቱ አፍኖ ተቆጣጥሮታል።
ዉድና የተከበራችሁ ኢትዮጵያዊያን የጀመርነዉ ህዝባዊ አመጽ ቤተመንግስት ዳጃፍ ላይ መድረሱን በርግጠኝነት የሚጠቁሙት መረጃዎች አፈትልከዉ እየወጡ ነዉ፦ ባለስልጣናት ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ይፈረጥጣሉ ያፈነግጣሉ በሚል ፍራቻ የተወጠረዉ ብሔራዊ መረጃ በያንዳንዱ ባለስልጣናት ጥበቃዎች ላይ አንድ አንድ ሰላዮችን የመደበ ሲሆን የብሔራዊ መረጃ ባልደረባን ይዛ ከማይጸብሬ የተንቀሳቀሰች የጦር ሄሊኮፍተር ሐሙስ እለት ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ከተከዜ ወንዝ ባሻገር በረሐ ላይ ተከስክሳለች።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !
ጉድሽ ወያኔ

No comments:
Post a Comment