በፖሊሶችና በነጋዴዎች መካከልም ግጭት ተቀስቅሶ ብዙ ሰዎች ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን የተወሰኑ ነጋዴዎችም ታፍሰው ታስረዋል።
ከሰሞኑ በርዕደ መሬት ለአምስት ጊዜ ያህል የተመታችው ሀዋሳ ከተማ ከአስደንጋጩ ሁኔታ ሳታገግም ሰፊው ገበያዋ ደግሞ በአፍራሽ ግብረ ኃይል መናድ ጀምሮዋል።
አረብ ሰፈር በተለምዶ አሮጌ ገበያ የሚባለው ቦታ ላይ ለረጅም አመታት እየነገዱ ራስቸውንና ቤተሰባቸውን ያስተዳድሩ የነበሩ ከ200 በላይ የሚሆኑ ነጋዴዎች የንግድ ቦታቸው ከትላንትና አመሻሽ ጀምሮ በዛሬው እለት ቀጥሎ እንዳልነበር ሆኖ ወዳድሞዋል።
ለማፍረስ እንደ ምክንያት የሚጠቅሱት ሌላምግዜ እንደሚሉት የከተማ ወበትና ህገወጥ የቤቶች ግንባታ ነው ነጋዴዎቹና አገልግሎት ሰጨዎቹ በሸራ በብረትና በጣውላየከለሉዋቸውን ቦታዎች መጠቀም ላልቻሉ እቃዎቻቸውበዝናብና በጸሃይ በመጎዳት ይበላሽባቸዋል በዚህም ምክኒያት እጅግ የከፋ ኪሳራና ጉዳት ደርሶባቸዋል ። ነጋዴዎቹ ሙሉ በሙሉ የቫትና ቲኦቲ ህጋዊ ግብር ከፋዮች ናቸው።
በገበያው በጣም ውጥረት ነግሷል ዳሶቹን የማፍረስ ስራው ዛሬም ተጠናክሮ ቀጥሏል በነጋዴዎቹናበፖሊሶች መሃል ግጭት ተነስቶ ብዙ ሰዎች ተጎደተዋልተቃውሞ ለማሰነሳት የሞከሩትን ሰዎች ሱቃቸውን በማሸግወደ ፖሊስ ጣቢያ አግዘዋቸዋል በመሃል መሰረቱ የተናጋ አንድ
ቤት ተደርምሶ በ አንድ ባጃጅና አንደ ሰው ላይ ከፈተኛ ጉዳትደርሷል የአካባቢው ገጽታ ሙሉ በሙሉ ማለት ይቻላልተቀይሯል በተፈጠረው ግር ግር የንግድ አገልግሎቱ ለግዜው
ተቋርጧል ።ም
ቤት ተደርምሶ በ አንድ ባጃጅና አንደ ሰው ላይ ከፈተኛ ጉዳትደርሷል የአካባቢው ገጽታ ሙሉ በሙሉ ማለት ይቻላልተቀይሯል በተፈጠረው ግር ግር የንግድ አገልግሎቱ ለግዜው
ተቋርጧል ።ም


No comments:
Post a Comment