በመከ በሪያድ መዲና እና ጀዳ በሚካሄደው ተፍቲሽ ላይ የሳውድ አረቢያ የመከላከያ ሀይል የፖሊስ ሀይል ጀዋዛት የውስጥ ጉዳይ ሚኒስተር ቀይ ጨረቃ እንደሚሳተፉበት ተነግሮዋል
ፍተሻው የሚያተኩረው የኢቃማን ህግ በመጻረር ህጉ በማይፈቅደው የስራ መስክ ላይ በተሰማሩ ማለትም ሳዒቅ ኻስ ሆነው እያሉ አሚልነት የሚሰሩ እንዲሁም ኢቃማቸው የተበለገባቸው እና ኢቃማ በሌላቸው ሰዎች ላይ እንደሆነ ተጨምሮ ተገልጾዋል
ይህ በእንዲህ እንዳለ የመካ ሙከረማ ከተማ ፖሊስ ከረቢዐል አወል ወር መጀመሪያ ጀምሮ በአንድ ወር ግዜ ውስጥ ብቻ 98890 የኢቃማ ህግን የጣሱ እና ኢቃማ የሌላቸውን መጅሁሎች መያዙን አስታውቆዋል
ከተያዙት 98890 ሰዎች መሀከል 388 የስራ ህግን የጣሱ የመኖሪያ ፍቃድ ያላቸው ሲሆኑ ፖሊስ ከሰራተኛ ጉዳዮች ሚኒስተር ጋር በመተባበር በቁጥጥር ስር አውሏቸዋል
ከተያዙት 98890 ሰዎች መሀከል 388 የስራ ህግን የጣሱ የመኖሪያ ፍቃድ ያላቸው ሲሆኑ ፖሊስ ከሰራተኛ ጉዳዮች ሚኒስተር ጋር በመተባበር በቁጥጥር ስር አውሏቸዋል
4090 የሚሆኑ የኢቃማ ህግን የጣሱ እንደሆነ ጨምሮ አስታውቆዋል
በሌላ በኩል ከዚህ በፊት በሌላ ስራ ዘርፍ በመስማራት የሚታወቁት ደውሪያ ወይም 999 ፖሊሶች የጀዋዛት ሹርጣዎች የሚሰሩትን ስራ እንዲሰሩ ህገወጥ ስደተኞችን መያዝ እንዲችሉ ተፈቅዶላቸዋል
ከዛሬ ሀሙስ 21/1/2016 ጀምሮ ሁሉም የሳውድ አረቢያ ፖሊሶች የውጭ ሀገር ዜጎችን እያስቆሙ ኢቃማ መጠየቅ እንዲችሉ ትዕዛዝ እና ፍቃድ ተሰጥቷቸዋል
ከዛሬ ሀሙስ 21/1/2016 ጀምሮ ሁሉም የሳውድ አረቢያ ፖሊሶች የውጭ ሀገር ዜጎችን እያስቆሙ ኢቃማ መጠየቅ እንዲችሉ ትዕዛዝ እና ፍቃድ ተሰጥቷቸዋል
ማነኛውም የኢቃማ እና የስራ ህግን በመጻረር ሳውድ አረቢያ ላይ የሚኖሩ የውጭ ዜጎችን ለመያዝ ያስችል ዘንድ 987 የነጻ ስልክ ይፋ ማድረጋቸውን ይፋ አድርገዋል

No comments:
Post a Comment