በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዉስጥ የኢትዮጵያን ሰራዊት ይዘዉ ሲንቀሳቀሱ የነበሩት ሉተናንት ጄኔራል ዮሃንስ ገብረመስቀል ተስፋማርያም በመላዉ ሐገሪቱ ላይ የተነሳዉን ህዝባዊ አመጽና በጎንደር ዙሪያ የተቀሰቀሰዉን ጦርነት በተመለከተ ለከፍተኛ ወታደራዊ ምክክክር ተቀምጠዉ በሚገኙበት በዚህ ወቅት ላይ የትግራይ ነጻ አወጭ ቡድን ላይ አስደንጋጭ የሆነ ዉድቀት ተከስቷል።
የወታደራዊ ደህንነት ቢሮዉ ከተላያዩ ክልሎች መርጦ ያሰለጥናቸዉ እና የአበኞች ግንቦት 7 ወታደራዊ የደንብ ልብስ የለበሱ 11 ወታደሮች እጅግ አዉዳሚ የሆኑ መሳሪያዎችን ታጥቀዉ በታች አርማጭሆ ዳንሻ በኩል ሰብረዉ በመዝለቅ ህዝብ ላይ አደጋ በመጣልና አርበኞች ግንቦት 7ን አሸባሪ በሚል ሴራ በሐዉዜን ህዝብ ላይ በደርግ ዘመን የፈጸሙትን ወንጀል ለመተግበር እንዲንቀሳቀሱ የተሰጠዉን ትእዛዝ አርበኞች ግንቦት 7 ጆሮ እና ህዝብ ዘንድ ደርሷል በሚል ምክንያት ትእዛዙ እንዲሰረዝ ቢደረግም ከ11ዱ 8 ያህሉ የድረሱበት አልታወቀም።
ሉተናንትንት ጀነራል ዮሐንስ ገብረመስቀል ተስፋማርያም ለወታደራዊ ደህንነቱ ከእንግዲህ ያበቃለት ጉዳይ ነዉ! ሲሉ መናገራቸዉን ተንተርሶ በከፍተኛ ሁኔታ እግረኛዉን እንኳን ያግዘዋል የተባለዉ አየር ሐይል ላይ እምነት ከሌለን ለመዋጋት ያለን ብቃት ብቻ ሳይሆን አቅምም ደካማ ነዉ! በማለት የወታደራዊ ደህንነቱን አጣጥለዉታል፡፤
በአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት ዙሪያ ጎንደር እየተወጠረ ነዉ ያለዉ መርጃ….. የህወሃት ሰራዊት ፖለቲካዊ ዝግጅት ላይ ብቁ አይደለም በሚል ድምዳሜ ወታደራዊ ደህንነቱ አሉ የሚባሉ ከፍተኛ ጄኔራሎቹን በመሰብሰብ የድረሱልኝ እርብርብ እያካሄደ ሲገኝ በሰሞኑ ብቻ የህወሃት ሰራዊት በጎንደር ዳንሻ እና ሳንጃ አካባቢ ላይ የደረሰበትን ከባድ ምት ተንተርሶም ምክሩ ቀጥሏል።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !
ጉድሽ ወያኔ
የወታደራዊ ደህንነት ቢሮዉ ከተላያዩ ክልሎች መርጦ ያሰለጥናቸዉ እና የአበኞች ግንቦት 7 ወታደራዊ የደንብ ልብስ የለበሱ 11 ወታደሮች እጅግ አዉዳሚ የሆኑ መሳሪያዎችን ታጥቀዉ በታች አርማጭሆ ዳንሻ በኩል ሰብረዉ በመዝለቅ ህዝብ ላይ አደጋ በመጣልና አርበኞች ግንቦት 7ን አሸባሪ በሚል ሴራ በሐዉዜን ህዝብ ላይ በደርግ ዘመን የፈጸሙትን ወንጀል ለመተግበር እንዲንቀሳቀሱ የተሰጠዉን ትእዛዝ አርበኞች ግንቦት 7 ጆሮ እና ህዝብ ዘንድ ደርሷል በሚል ምክንያት ትእዛዙ እንዲሰረዝ ቢደረግም ከ11ዱ 8 ያህሉ የድረሱበት አልታወቀም።
ሉተናንትንት ጀነራል ዮሐንስ ገብረመስቀል ተስፋማርያም ለወታደራዊ ደህንነቱ ከእንግዲህ ያበቃለት ጉዳይ ነዉ! ሲሉ መናገራቸዉን ተንተርሶ በከፍተኛ ሁኔታ እግረኛዉን እንኳን ያግዘዋል የተባለዉ አየር ሐይል ላይ እምነት ከሌለን ለመዋጋት ያለን ብቃት ብቻ ሳይሆን አቅምም ደካማ ነዉ! በማለት የወታደራዊ ደህንነቱን አጣጥለዉታል፡፤
በአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት ዙሪያ ጎንደር እየተወጠረ ነዉ ያለዉ መርጃ….. የህወሃት ሰራዊት ፖለቲካዊ ዝግጅት ላይ ብቁ አይደለም በሚል ድምዳሜ ወታደራዊ ደህንነቱ አሉ የሚባሉ ከፍተኛ ጄኔራሎቹን በመሰብሰብ የድረሱልኝ እርብርብ እያካሄደ ሲገኝ በሰሞኑ ብቻ የህወሃት ሰራዊት በጎንደር ዳንሻ እና ሳንጃ አካባቢ ላይ የደረሰበትን ከባድ ምት ተንተርሶም ምክሩ ቀጥሏል።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !
ጉድሽ ወያኔ

No comments:
Post a Comment