
በሐዋሳ ከተማ ትናንት ለሊት የተቃውሞ ወረቀቶች ሲበተኑ አደሩ:: በተለይ በመንግስታዊ ተቋማት; ፖሊስ እና ወታደሮች በሚኖርባቸው ቦታዎች እንዲሁም በየትምህርት ቤቱ የተበተነው ወረቀት እንደሚያሳየው የሕዝቡን መቆጣትና በ ስር ዓቱ መሰላቸቱን ነው::
ሐዋሳ
የተለያዩ መፈክሮችን የያዘው ይኸው ወረቀት “ሙሰኛ መንግስት መልካም አስተዳደር የማስፈን አቅም የለውም!” “የዜጎች ጅምላ ፍጅት ዛሬውኑ ይቁም!”; “በግፍ ለተገደሉ ንፁሀን ዜጎቻችን ቤተሰቦች የደም ካሳ ይከፈል”; “የኢትዮጵያ ህዝብ ከወንጀለኛው ፋሽሽት የወያኔ መንግስት ጋር አይደራደርም!” ; “የኦሮሚያ ነፃነት ትግል የሁሉም ክልሎች ትግል አካል ነውና በሰላማዊ ሰልፍ እንደግፍ” እና “ህዝባዊ መንግስት ይቋቋም” የሚሉ መል ዕክቶችን የያዘ ነው::
አንዳንድ ወገኖች ወረቀት መበተኑ ዋጋ የለውም በማለት በየቦታው የሚደረጉትን ወረቀት ብተናዎች ቢቃወሙም መንግስት ሚድያውን ዘጋግቶና ተቆጣጥሮ ሕዝብ ድምጹ ሲታፈን በ እንዲህ ያለው ሁኔታ ወረቀት እየበተኑ ድምጽን ማሰማት የሚደገፍ ነው የሚሉ በርካቶች ናቸው::
ተዛማጅ ፅሁፎች:
በራሪ ወረቀት የበተነው የሰማያዊ አባል 2 ወር ከ10 ቀን ቅጣት ተበየነበት
በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች መፈክር የተፃፈባቸው ወረቀቶች ተበትነው አደሩ
ነገ አርብ ሜይ 9 በሚኒሶታ በሚደረገው ሰልፍ ኢትዮጵያውያን ተገኝተው ድምጻቸውን በጋራ እንዲያሰሙ ጥሪ ቀረበ
ኢሕአፓ ወክንድ “በኤርትራ በኩል ትግል ማድረግ ይቻላል ወይስ አይቻልም?” በሚለው ጉዳይ ለመወያየት በቺካጎ ሕዝባዊ ስብሰባ ጠራ
ሐዋሳ
የተለያዩ መፈክሮችን የያዘው ይኸው ወረቀት “ሙሰኛ መንግስት መልካም አስተዳደር የማስፈን አቅም የለውም!” “የዜጎች ጅምላ ፍጅት ዛሬውኑ ይቁም!”; “በግፍ ለተገደሉ ንፁሀን ዜጎቻችን ቤተሰቦች የደም ካሳ ይከፈል”; “የኢትዮጵያ ህዝብ ከወንጀለኛው ፋሽሽት የወያኔ መንግስት ጋር አይደራደርም!” ; “የኦሮሚያ ነፃነት ትግል የሁሉም ክልሎች ትግል አካል ነውና በሰላማዊ ሰልፍ እንደግፍ” እና “ህዝባዊ መንግስት ይቋቋም” የሚሉ መል ዕክቶችን የያዘ ነው::
አንዳንድ ወገኖች ወረቀት መበተኑ ዋጋ የለውም በማለት በየቦታው የሚደረጉትን ወረቀት ብተናዎች ቢቃወሙም መንግስት ሚድያውን ዘጋግቶና ተቆጣጥሮ ሕዝብ ድምጹ ሲታፈን በ እንዲህ ያለው ሁኔታ ወረቀት እየበተኑ ድምጽን ማሰማት የሚደገፍ ነው የሚሉ በርካቶች ናቸው::
ተዛማጅ ፅሁፎች:
በራሪ ወረቀት የበተነው የሰማያዊ አባል 2 ወር ከ10 ቀን ቅጣት ተበየነበት
በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች መፈክር የተፃፈባቸው ወረቀቶች ተበትነው አደሩ
ነገ አርብ ሜይ 9 በሚኒሶታ በሚደረገው ሰልፍ ኢትዮጵያውያን ተገኝተው ድምጻቸውን በጋራ እንዲያሰሙ ጥሪ ቀረበ
ኢሕአፓ ወክንድ “በኤርትራ በኩል ትግል ማድረግ ይቻላል ወይስ አይቻልም?” በሚለው ጉዳይ ለመወያየት በቺካጎ ሕዝባዊ ስብሰባ ጠራ
No comments:
Post a Comment