ቢቸና እና ሞጣ የሚገኙ አመራሮች በሙሉ ታፍነዋል
6ቱ አመራሬች ቅሊንጦ ደርሠዋል
ሌሎቹ ደግሞ ብሃርዳርና ደብረ ማርቆሥ ማሠቃያ ቤት መሆናቸው ታውቋል
የመኢአድን አመራር እ ና ኣባላት በማሠር በመግደል በማሠቃየት ሠላም አይገኝም
መራሹ ህውሃት ሆይ
የህዝብን እምቢተኝነት ተረድቶ
ህዝብን ከመግደል ከማሠር ከማሠቃየት እንዲቆጠብ
አጥብቀን እናሣሥባለን
ገዳዮችን ለህግ እንዲያቀርቡ እና ለቤተሥቦቻቸው ተገቢውን ካሣ እንዲከፍል
ያካል ጉዳት የዳረጓቸውን በተገቢው እንዲያሣክሙ
በየሥርቤቱ ያጒሩኣቸውን ያለቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ
አጥብቀን እናሣሥባለን
ድል ነጻነት ለተነፈገው ህዝባችን
አንዲት ኢትዮጲያ ለዘላለም ትኑር !!!!!!!!!!
6ቱ አመራሬች ቅሊንጦ ደርሠዋል
ሌሎቹ ደግሞ ብሃርዳርና ደብረ ማርቆሥ ማሠቃያ ቤት መሆናቸው ታውቋል
የመኢአድን አመራር እ ና ኣባላት በማሠር በመግደል በማሠቃየት ሠላም አይገኝም
መራሹ ህውሃት ሆይ
የህዝብን እምቢተኝነት ተረድቶ
ህዝብን ከመግደል ከማሠር ከማሠቃየት እንዲቆጠብ
አጥብቀን እናሣሥባለን
ገዳዮችን ለህግ እንዲያቀርቡ እና ለቤተሥቦቻቸው ተገቢውን ካሣ እንዲከፍል
ያካል ጉዳት የዳረጓቸውን በተገቢው እንዲያሣክሙ
በየሥርቤቱ ያጒሩኣቸውን ያለቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ
አጥብቀን እናሣሥባለን
ድል ነጻነት ለተነፈገው ህዝባችን
አንዲት ኢትዮጲያ ለዘላለም ትኑር !!!!!!!!!!

No comments:
Post a Comment