Thursday, February 11, 2016

የትጥቅ ትግሉን ለመቀላቀል ወደ ኤርትራ በረሃዎች የሚጎርፈው የኢትዮጵያ ወጣት ቁጥር ከመቸውም ጊዜ በላይ በእጅጉ እየናረ መጣ።


ባሳለፍነው ጥር ወር 2008 ዓ.ም ኢትዮጵያ ውስጥ ከተለያዩ አካባቢዎች ቁጥራቸው የበዛ ወጣቶች ወደ ኤርትራ በረሃዎች በመትመም ወታደራዊ ማሰልጠኛዎችን አጨናንቀዋል።
ከነዚህም ውስጥ አብዛኛውን ቁጥር የያዙት ከትግራይ አካባቢ የመጡ ወጣቶች ሲሆኑ በሰላማዊ መንገድ የህወሓትን አገዛዝ በመታገል ላይ የነበሩ የሰማያዊ ፓርቲ በተጨማሪም የመድረክ አመራር እና አባላት እንዲሁም የኪነ-ጥበብ ባለሞያዎችም የመጨረሻ አማራጭ ወደሆነው የትጥቅ ትግል ጎራ ገብተዋል።
ወያኔ በጠመንጃ ካልሆነ በስተቀር ስልጣኑን በምርጫ የሚለቅ ቡድን ባለመሆኑ በረሃ ወርደው ብረት ለማንሳት መገደዳቸውን ወጣቶቹ ገልፀዋል።
 

No comments:

Post a Comment