Monday, February 29, 2016

ሰበር ዜና በአዲስ አበባ ታክሲዎች የስራ ማቆም አድማ አደረጉ


በትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰሩ ታክሲዎች በወሰዱት የስራ ማቆም አድማ መንግስት ለማስፈራራትና ወደ ስራ እንዲገቡ ከፍተኛ ዛቻዎችን ቢያደርግም የቆረጡት የታጅሲ ሹፌሮች አድማውን ተግባራዊ አድርገዋል።
በተያያዘም በአውቶቢስ ተራ አካባቢ ከአድማው አፈንግጠው ለመስራት የሞከሩ አምስት ታክሲዎች ላይ በአደራጆቹ በተደራጃ እርምጃ ወሳጅ ኃይል እርምጃ ተወስዶባቸዋል። የካቲት21/2008

No comments:

Post a Comment