Saturday, February 27, 2016

መምህር ግርማ ወንድሙ የማጥመቅ ስራቸውን በዛሬው ዕለት ጀመሩ!

ከእስር ከወጡ በሆላ የመጀመሪያ አገልግሎታቸውን ፉሪ ባለእግዚአብሄርና ኡራኤል ቤተክርስቲያን ስራቸውን በዛሬው ዕለት የጀመሩ ሲሆን በሺህ የሚቆጠሩ የእምነቱ ተከታዮች ወደስፍራው በመሄድ ስራቸውን በመጀመራቸው የተሰማቸውን ደስታ በዝማሬ ገልፀዋል!
እንደሚታወቀው የማጥመቅ ፍቃድ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክህነት እንደተሰጣቸው መዘገባችን የሚታወስ ነው;::

No comments:

Post a Comment