የነፃነት ትግሉን ሙሉ በሙሉ ወደ ሀገር ውስጥ ለምስገባት በሰሜን ኢትዮጵያ እልህ አስጨራሽ ትንቅንቅ እየተደረግ ነው፡፡
የኢትዮጵያ ልጆች በክብራ ለህዝባቸው ነፃነት እና ለሀገራችው አንድነት በክብር እየተሰው ነው፡፡በቅረብ ቀን ማንም ያልጠበቀው ድል ይመዘግባል፡፡ድረጅታችን አርበኞች ግንቦት 7 ከወህደት ወዲህ እዲስና ወቅቱን ያግናዘበ የትግል ስትራቴጅ በዚህ ሳምንት ጠቅላላ ጉባኤ ጠርቶ ማፀደቁና ውሳኔ መሳለፉ ይታወቃል፡፡
“እኛ አርበኞች ግንቦት 7 ነን!”
“…እኛ ለነፃነትና ለፍትህ የቆምን፤ ለእኩልነትና ለአንድነት የተጋን፤ ለህዝብ ሉዓላዊ የስልጣን ባለቤትነት እየደማንና እየሞትን የምንገኝ፤ የህዝብ ጭቆና እና ምሬት የወለደን አርበኞች ግንቦት 7 ነን…”
….ሰልፍ የጀግና ነው፡፡ድል የእግዚያብሔር ነው! እናት አገር ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር!
No comments:
Post a Comment