Monday, December 28, 2015

ከኦሮሚያ ቴሌቪዥን 17 ጋዜጠኞች በዘላለም ጀማነህ ፊርማ ተባረሩ


ከኦሮሚያ ቴሌቪዥን 17 ጋዜጠኞች በዘላለም ጀማነህ ፊርማ ተባረሩ
ከኦሮሚያ ቴሌቪዥን 17 ጋዜጠኞች በዘላለም ጀማነህ ፊርማ ተባረሩ
ከሁለት ዓመት በፊት 20 ጋዜጠኞችን ያሰናበተው መንግስታዊው የኦሮሚያ ክልል ቴሌቪዥን ሰሞኑን ከአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ጋር በተያያዘ 17 የድርጅቱን ጋዜጠኞች አባርሯል ።
የድርጅቱ ዜና ዘጋቢ የነበረው ፍቃዱ መርከና ለእስር ከተዳረገ በኋላ ቀጣይ ተረኛ እንሆናለን በሚል ስጋት ተወጥረው የነበሩት ጋዜጠኞች በኦሮሚያ ምክትል ፕሬዚዳንት ደረጃ የግብርና ኃላፊ በሆኑት አቶ ዘላለም ጀማነህ ፊርማ ከስራቸው መባረራቸው ተነግሯቸዋል ።
Adjama Dejene's photo.

No comments:

Post a Comment