Thursday, December 24, 2015

ሰበር ዜና በዛሪው እለት የሱዳኑ ፕሪዝዳት ሃሰን ኡመር አልበሸር መከላከያ ሰራዊቱን ወደ ኢትዮ ጠረፍ መሸኘታቸው ተሰማ።


ፕሪዝዳንቲ በተገኙበት በዛሪው እለት የነብዩ ሙሃመድን ልደት በማክበር ባዛውም መከላከያ ሰራዊታቸውን በተጠንቀቅ እንዲቆም ካሰረዱ በኋል ወደ ኢትዮ ሱዳን ጠረፍ በክብር ሸኝተዋል
ፕሪዝዳንቱ ሰሞኑን አዲሰ አበባ መሰንበታቸውን የተለያዩ ብዙሃን መገናኛውቸ ሲዘግቡት መቆየታቸውን አሰታውሰን የሱዳኑ አምባሳደርም ሰለመሪቱ የሰጡት አሰተያየት ነበር ይህውም የአማራ መንግሰት ነው
ማለቱ የሚታወሰ ነው በነገራችን ላይ የአማራ መንግሰት የምትለዋን ቃል ከማን የተማረው ይመሰላቹኋል?
መሪታችን አንሰጥም ያለ ሁሉ ማድረግ ያለበትን እሱ ያውቃል ተነሱ የታሪክ ተወቃሾች እንዳንሆን ይህ ጥሪየ ነው
ወቅታዊ መረጃ የሚያደርሰን ሪፖርተራችን፡ነገ ሰለደንበሩ ጉዳይ አንዳንድ ሰውችን አነጋግሪ ሪፖርት አደርጋለው ብሎናል ጠብቁን
መሪታችን አይሸጥም
Gebrye Yegaynt Anbesa's photo.

No comments:

Post a Comment