ወያኔ ሌባ የሚሉ ተማሪዎቹ መፈክር ያሰሙ ሲሆን የፊድራል ቦሊስና የአገዚ ጦር እግቢ ግቢውን በስፋት እየሰፈረበት ነው። ይህ በንዲ ህእንዳለ ጎንደር አዲሱ ማረሚያ ቤት አንገረብ ግድብ ሚባለው ቦታ ላይ የተወሰዱት እስረኞች በድጋሚ በስርቤቱ ላይ የሳት ቃጠሉ በመነሳቱ በርካታ ይህሊና እስረኞች ማምለጣቸውን የወያኔ ወንበርጠባቂ የፊድራል ቦሊስና አጋዚ ጦር ዛሬም ከሳት የሚያመልጡትን ይህሊና እስረኞች እንደገደሉ አካባቢው ላይ ያሉ ሰዎች ይናገራሉ
ፒያሳ ማንም ነዋሪ አይንቀሳቀስም። ዩኒፎርም የለበሱ ትግርኛ ብቻ የሚናገሩ የልዩ ጦር አባላት ብቻ ይታያሉ
18 መስጊድ የሚባለው ኮሌጂ አካባቢ እስረኞችን ፍለጋ በሚል ቤት ለቤት ፍተሻ የሚደረግ ሲሆን ፣ህዝቡን የማንገላታት እና ፣በቤት ውስጥ የተገኜን ውድ ንብረት ከየት አመጣኽው በሚል የመቀማት ስራ እየተፈፀመበት ነው።
ህዝቡትናንት የተገደሉሸትን ሳይቀብር ዛሬም ሌላ ሌላ ሀዝን ውስጥ ነው።
ፒያሳ ማንም ነዋሪ አይንቀሳቀስም። ዩኒፎርም የለበሱ ትግርኛ ብቻ የሚናገሩ የልዩ ጦር አባላት ብቻ ይታያሉ
18 መስጊድ የሚባለው ኮሌጂ አካባቢ እስረኞችን ፍለጋ በሚል ቤት ለቤት ፍተሻ የሚደረግ ሲሆን ፣ህዝቡን የማንገላታት እና ፣በቤት ውስጥ የተገኜን ውድ ንብረት ከየት አመጣኽው በሚል የመቀማት ስራ እየተፈፀመበት ነው።
ህዝቡትናንት የተገደሉሸትን ሳይቀብር ዛሬም ሌላ ሌላ ሀዝን ውስጥ ነው።

No comments:
Post a Comment