Friday, December 18, 2015

ከ6ኪሎ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ታፍነው ተወሰዱ


በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ 6ኪሎ ካምፓስ ተማሪዎች የነበሩ ሁለት ሴቶች ምሽቱን በደህንነቶች ከዶርማቸው ታፍነው መወሰዳቸውና የዩኒቨርስቲው ፕሬዝዳንት ስለተማሪዎቹ መሰወር ተጠይቀው “አያገባኝም “የሚል ምላሽ መስጠታቸው በግቢው ውስጥ ተቃውሞ አስነስቷል ።
ሁለቱ ተማሪዎች ሲቪል በለበሱ ሰዎች በተወሰዱበት ወቅት ከለሊት ልብስ በቀር ምንም አለመልበሳቸው ተነግሯል ።
በአሁኑ ሰዓትም ዩኒቨርሲቲው በፖሊሶች ዙሪያውን ተከቦ ይገኛል ።
Dawit Solomon Yemesgen's photo.

No comments:

Post a Comment