Monday, December 21, 2015

ሰበር ዜና የወልቃይት የአማራ ማንነት ኮሚቴ አባላት ከመቀሌ መልስ ሁመራ ላይ ባረፉት ሆቴል ማምሻውን በህዋሀት ታጣቂዎች መከበባቸው ታወቀ ።



ዛሬ ማምሻውን ሁመራ ጎንደር ከመናኸሪያ ወረድ ብሎ ከሚገኘው አዱ ገነት በሚባል ሆቴል ውስጥ ተቀምጠው የምገኙ የወልቃይት አማራ ታጋዮች በወያኔ ፖሊስ መከበባቸው እና ቤቱን እዲከፍቱ በሚጠየቁበት ሰአት ይህ ዜና ከስፍራው በውስጥ መስመር ተልኮ ለናንተ አደርሰው ዘንድ ግድ ሆኗል። እነዚህ ታጣቂ ትግሮች ስለ ወልቃይት ሊመክሩ ወደ መቀሌ ሄደው ከ10 ቀን ቦኃላ መመለሳቸውንና ይህን እንቅስቃሴ መጀመራቸውንም ለመረዳት ችያለሁ።
ላልሰሙ አሰሙ!

No comments:

Post a Comment