
በአገሪቱ የሚታየው የህዝብ ተቃውሞ እንቅስቃሴ እየተንከባለለ ሸገር ሊገባ ነው፡፡ ወጣት አዛውንቱ በወቅታዊ የአገሪቱ ሁኔታ እየተነጋገረ ነው፡፡በቃኝ ብሎ ሊነሳ መሆኑ ነገሩን አስፈሪ አድርጎታል፡፡ ህውሓት ተጨንቋል በአዲስ አበባ ወጣቱን በአበል ለመሰብሰብ በየሰፈሩ የቀበሌ ካድሬው ቢራወጥም የሚሳካ አልሆነም፡፡ በኦሮሚያ ክልል ህዝባዊ አመጽ የአዲስ አበባ ወጣትን እያነቃቃው መሆኑ በዚህ ቀን ሳይባል ድንገት የሚፈነዳ የህዝብ ብሶት እንዳለ በተለያየ ቦታ ያሉ ወጣቶችን በማነጋገር ሁኔታውን በቅርብ ከሚከታተሉ ወገኖች ስጋታቸውን እየገለጹ ነው፡፡
ሁሉ ነገር ጨልሟል የታክሲዎች እንቅስቃሴ በውጥረቱ ምክንያት ቀዝቅዟል፡፡አብዛኞዎቹ ሳይታሰብ የሚገነፍል ቁጣ ይመጣል በሚል አቁመዋል፡፡አዲስ አበባ የሚኖሩ የባለስልጣን መኖሪያ ቤት ከዚህ ቀደም ባልነበረ የወታደር ጋጋታ እየተጠበቀ ነው፡፡ የመረጃው ምንጮች እንዳሉት ቦሌ 03-05 አካባቢ እንዲሁ(መካኒሳ አቦ ማዞሪያና ብስራተ ገብርኤል ብዛት ያለው ሰራዊት ፈሷል በሌላ በኩል ማረሚያ ቤቶችና ድርጅቶች በሚበዙበት አካባቢ በከባድ መሳሪያ ጭምር እየተጠበቀ መሆኑ ስጋቱ ምን እንደሚመስል ያሳያል ሲሉ የሚናገሩ ብዙ ናቸው፡፡በአዲስ አበባ እየመጣ ያለው ተቃውሞ ሳይታወቅ ሊፈነዳ የሚችል በመሆኑ ለታማኝ ካድሬዎች እራሳቸውን ህዝብ ከሚበዛበት እንዲርቁና ነቅተው እንዲጠብቁ ተነግሯቸዋል ከአለም ባንክ ወደ ጀሞ ጥቁር በመልበስ በድምጽ አልባ ተቃውሞ በመንገድ ሲሄዱ የነበሩ ወጣቶች እንደነበረ ለማወቅ ተችሏል፡፡ መረጃውን ለማጠናከር እየፈለግን ነው፡፡
=
በሌላ በኩል በደብረ ማርቆስ ከፍተኛ ውጥረት እንዳለ እየተነገረ ነው፡፡ በደብረ ማርቆስ ቀበሌ03 ልዩ ስሙ አምረት በሚባል ሰፈር በቀበሌ ቤት የሚኖሩ ሰዎችን በማፈናቀል ቦታውን በሊዝ እየተሸጠ ነዋሪዎችን ከከተማው ዳር እያሶጡ መሆኑ ከነዋሪዎች በተገኘ መረጃ ለማወቅ ተችሏል፡፡ በአሁን ሰዓት በደብረ ማርቆስ እንዲሁም በባህር ዳር በአማራ ህዝብ በጎንደር የሚደርሰው የህውሓት የማጋጨት ሴራ ለሱዳን በሚሰጠው መሬት በአማራው ላይ በሚደርሰው ጭቆና ህውሓትብአዴን)ህዝቡ በቃ ሊል ከጫፍ መድረሱ ከሚመጡ የህዝብ ድምጽ እየተሰማ ነው፡፡
በመላው ኦሮሚያ እየተቀጣጠለ የመጣው ህዝባዊ ንቅናቄ)በአማራው ሊደገም እንደሚችል ምልክቶች እንዳሉ ሁኔታውን በቅርብ ከሚያውቁ ሰዎች ለመስማት ተችሏል፡፡ የጎንደር ህዝብ ከስርዓቱ ጋር እየተናነቀ መሆኑ ተቃውሞ ወደ ጎጃም ሸዋ ወሎ እየተዛመተ ከሄደ እንዲሁ በመሀል አገር ከተጀመረ በቀናት ውስጥ ህውሓት)ሊያበቃለት እንደሚችል ብዙዎች ይናገራሉ፡፡አሰግድ ታመነ
ሁሉ ነገር ጨልሟል የታክሲዎች እንቅስቃሴ በውጥረቱ ምክንያት ቀዝቅዟል፡፡አብዛኞዎቹ ሳይታሰብ የሚገነፍል ቁጣ ይመጣል በሚል አቁመዋል፡፡አዲስ አበባ የሚኖሩ የባለስልጣን መኖሪያ ቤት ከዚህ ቀደም ባልነበረ የወታደር ጋጋታ እየተጠበቀ ነው፡፡ የመረጃው ምንጮች እንዳሉት ቦሌ 03-05 አካባቢ እንዲሁ(መካኒሳ አቦ ማዞሪያና ብስራተ ገብርኤል ብዛት ያለው ሰራዊት ፈሷል በሌላ በኩል ማረሚያ ቤቶችና ድርጅቶች በሚበዙበት አካባቢ በከባድ መሳሪያ ጭምር እየተጠበቀ መሆኑ ስጋቱ ምን እንደሚመስል ያሳያል ሲሉ የሚናገሩ ብዙ ናቸው፡፡በአዲስ አበባ እየመጣ ያለው ተቃውሞ ሳይታወቅ ሊፈነዳ የሚችል በመሆኑ ለታማኝ ካድሬዎች እራሳቸውን ህዝብ ከሚበዛበት እንዲርቁና ነቅተው እንዲጠብቁ ተነግሯቸዋል ከአለም ባንክ ወደ ጀሞ ጥቁር በመልበስ በድምጽ አልባ ተቃውሞ በመንገድ ሲሄዱ የነበሩ ወጣቶች እንደነበረ ለማወቅ ተችሏል፡፡ መረጃውን ለማጠናከር እየፈለግን ነው፡፡
=
በሌላ በኩል በደብረ ማርቆስ ከፍተኛ ውጥረት እንዳለ እየተነገረ ነው፡፡ በደብረ ማርቆስ ቀበሌ03 ልዩ ስሙ አምረት በሚባል ሰፈር በቀበሌ ቤት የሚኖሩ ሰዎችን በማፈናቀል ቦታውን በሊዝ እየተሸጠ ነዋሪዎችን ከከተማው ዳር እያሶጡ መሆኑ ከነዋሪዎች በተገኘ መረጃ ለማወቅ ተችሏል፡፡ በአሁን ሰዓት በደብረ ማርቆስ እንዲሁም በባህር ዳር በአማራ ህዝብ በጎንደር የሚደርሰው የህውሓት የማጋጨት ሴራ ለሱዳን በሚሰጠው መሬት በአማራው ላይ በሚደርሰው ጭቆና ህውሓትብአዴን)ህዝቡ በቃ ሊል ከጫፍ መድረሱ ከሚመጡ የህዝብ ድምጽ እየተሰማ ነው፡፡
በመላው ኦሮሚያ እየተቀጣጠለ የመጣው ህዝባዊ ንቅናቄ)በአማራው ሊደገም እንደሚችል ምልክቶች እንዳሉ ሁኔታውን በቅርብ ከሚያውቁ ሰዎች ለመስማት ተችሏል፡፡ የጎንደር ህዝብ ከስርዓቱ ጋር እየተናነቀ መሆኑ ተቃውሞ ወደ ጎጃም ሸዋ ወሎ እየተዛመተ ከሄደ እንዲሁ በመሀል አገር ከተጀመረ በቀናት ውስጥ ህውሓት)ሊያበቃለት እንደሚችል ብዙዎች ይናገራሉ፡፡አሰግድ ታመነ
No comments:
Post a Comment