
በምራብ ሸዋ አንቦና ጊንጭ አካባቢ ያሉ የኦሮሞ ማህበረሰብና ሌሎችም ኗዋሪዎች ዛሬ በነቂስ በመውጣት ተቀውሞቸውን በማሰማት ላይ ናቸው ፣አዲስ አበባ ነጻ እስከምትዎጣ ድረስ ተቀዋማቸንን አናቆምም በማለት ወደ አዲስ አበባ እየተመሙ ነው
ተቃውሞው በመንግሥት የጸጥታ ኋይሎች የሚሰነዘርበትን ድብደባ አፈናና ግድያን ከመቋቋም በላይ፣ ቀን በወለደ ቁጥር አዳዲስ ከተሞችን እያሰለፈ በከፍተኛ ሕዝባዊ ኋይል እየገሰገሰ ነው፡፡
የወያኔ አጋዚ ጦር አደባባይ ወተው ጥያቄ እያቀረቡ ያሉ ንጹሀን ዜጎችን መግደሉን ቀጥሎበታል።
ዛሬ ጠዋት በውለጋ ዩንቪረስቲ በተነሳው ተቃውሞ የዩንቨርስቲው ተማሪዎች ወደመሀል ከተማው በማምራት የተቃውሞ ድምጻቸውን ሲያሰሙ ጦሩ በከፈተው ተኩስ በርካቶች ቆስለዋል ሂወታቸውም ያለፊ ተማሪዎች እንዳለ የሚያሳይ መረጃ እየወጣ ነው,,,
ተቃውሞው በመንግሥት የጸጥታ ኋይሎች የሚሰነዘርበትን ድብደባ አፈናና ግድያን ከመቋቋም በላይ፣ ቀን በወለደ ቁጥር አዳዲስ ከተሞችን እያሰለፈ በከፍተኛ ሕዝባዊ ኋይል እየገሰገሰ ነው፡፡
የወያኔ አጋዚ ጦር አደባባይ ወተው ጥያቄ እያቀረቡ ያሉ ንጹሀን ዜጎችን መግደሉን ቀጥሎበታል።
ዛሬ ጠዋት በውለጋ ዩንቪረስቲ በተነሳው ተቃውሞ የዩንቨርስቲው ተማሪዎች ወደመሀል ከተማው በማምራት የተቃውሞ ድምጻቸውን ሲያሰሙ ጦሩ በከፈተው ተኩስ በርካቶች ቆስለዋል ሂወታቸውም ያለፊ ተማሪዎች እንዳለ የሚያሳይ መረጃ እየወጣ ነው,,,
በተያያዘ ዜና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ / መተከል ዞን /አልመሃል ከተማ ዛሬ ጠዋት የጉምዝ ተወላጆች የትግሬወችን መኖሬ ቤት እና ድርጅቶች አቃጠሉ ፡ በእሳቱ ሙሉ በሙሉ ከወደሙት ውስጥ አክሱም ሆቴል ተክለ ብርሃን አምባየ የወተት ከብት እርባታ እና ንብረትነቱ አቶ መርሃዊ ገ/ፃዲቅ የተባሉ ግለሰብ የሆነ የእጣን መጋዝን ይገኝበታል፡፡
ህዝባዊ አመጹ በየከተማው እየተቀጣጠለ ነው።
No comments:
Post a Comment