Monday, October 12, 2015

በአሜሪካ አራት ግለሰቦች ከጫት ጋር በተያያዘ ተያዙ


ጫት ሲሸጡ የተገኙ አራት ሰዎች ታሰሩ፣ ፖሊስ ከጫት ሽያጭ የሚገኘው ገንዘብ አሸባሪዎችን ለመደገፍ የሚላክ ነው የሚል ዕምነት አለኝ ይላል።
በሶማሊያ፣ በየመን እና በኢትዮጵያ ብዙ ተጠቃሚዎች አሉት የሚለው የአሜሪካ ፖሊስ፣ ፣ እዚህ አሜሪካ ግን ህገወጥ ዕጽ በመሆኑ፣ በደርሰን ጥቆማ መሰረት በፍርድ ቤት ትዛዝ ባደረገው ነው ፍተሻ፣ ሶስት ያህል ነዳጅ ማደያ ሱቆች ውስጥ በርካታ የታሸጉ ጫቶች አግኝተናል፣ አራት ተጠርጣሪዎችንም አስረናል ፣ ሲል አስታውቋል።

No comments:

Post a Comment