“ልጆቻቸውን በነፍሰ ገዳዮቹ እንዳይወሰዱ የተከላከሉ የኑዌር እናቶች እዚያው በጥይት ተገድለዋል። እናቶቹ ራሳቸውን ከግድያ: ልጆቻቸውን ከአፈና ሳያድኑ ቀርተዋል። እነሱም ተገደሉ። ልጆቻቸውም ተወሰዱ።”
“አራት ልጆቼን ገደሉብኝ። ከዚህ በኋላ ለእኔ ህይወት ምንድን ናት?” የኑዌር አባት የተናገሩት
ከኑዌሩ ግድያ ጋር በተያያዘ ከተሰሙት
” መንግስትና መከላከያ ሰራዊታችን ከ200 በላይ ዜጎቻችንን የገደሉትን ደቡብ ሱዳናውያን ጥቃት ፈፃሚዎች ተከታትሎ ህጋዊና አስተዳደራዊ እርምጃ ይወስዳል ! ”
ይሄ አረፍተ ነገር ከሞላ ጎደል ከሃይለማሪያም ደሳለኝ የሃዘን መግለጫ ንግግር የተወሰደ ነው።
ይሄ ጠቅላይ ሚኒስትራችሁ ግን መቼ ይሆን ንግግር የሚማረው ? የሚባለውንና የማይባለውን የሚለየው መቼ ነው ?
.
“አስተዳደራዊ እርምጃ እንወስዳለን ” ሲል ምን ማለቱ ነው ?
ገዳዮቹን ከደቡብ ሱዳን ዞኖች ወይም ወረዳዎች ግምገማ አድርገን ስልጣን ካላቸው በሌላ እንተካለን ማለቱ ነው ??smile emoticon
ኢትዮጵያ በየትኛው የአለም አቀፍ የህግ አግባብ ነው በሌላ ልኦላዊ ሃገር ጣልቃ ገብታ አስተዳደራዊ እርምጃ የምትወስደው ?? ነው ወይስ ደቡብ ሱዳንን ኦሮሚያ ክልል ወይም አፋር ክልል አደረገው ?
ይሄ ጠቅላይ ሚንስትር መቼ ነው ትንሽ እንኳን ፖለቲካ የሚገባው ??
እረ ይሄን ለወረዳ አስተዳዳሪነት እንኳን የሚመጥን አጠቃላይ ፖለቲካዊ ግንዛቤ የሌለው ጠቅላይ ሚኒስትራችሁን አንድ በሉት እባካችሁ ? ለነገሩ ሌሎቹም ከሱ የባሱ ናቸው መሰለኝ።
ይሄ አረፍተ ነገር ከሞላ ጎደል ከሃይለማሪያም ደሳለኝ የሃዘን መግለጫ ንግግር የተወሰደ ነው።
ይሄ ጠቅላይ ሚኒስትራችሁ ግን መቼ ይሆን ንግግር የሚማረው ? የሚባለውንና የማይባለውን የሚለየው መቼ ነው ?
.
“አስተዳደራዊ እርምጃ እንወስዳለን ” ሲል ምን ማለቱ ነው ?
ገዳዮቹን ከደቡብ ሱዳን ዞኖች ወይም ወረዳዎች ግምገማ አድርገን ስልጣን ካላቸው በሌላ እንተካለን ማለቱ ነው ??smile emoticon
ኢትዮጵያ በየትኛው የአለም አቀፍ የህግ አግባብ ነው በሌላ ልኦላዊ ሃገር ጣልቃ ገብታ አስተዳደራዊ እርምጃ የምትወስደው ?? ነው ወይስ ደቡብ ሱዳንን ኦሮሚያ ክልል ወይም አፋር ክልል አደረገው ?
ይሄ ጠቅላይ ሚንስትር መቼ ነው ትንሽ እንኳን ፖለቲካ የሚገባው ??
እረ ይሄን ለወረዳ አስተዳዳሪነት እንኳን የሚመጥን አጠቃላይ ፖለቲካዊ ግንዛቤ የሌለው ጠቅላይ ሚኒስትራችሁን አንድ በሉት እባካችሁ ? ለነገሩ ሌሎቹም ከሱ የባሱ ናቸው መሰለኝ።


No comments:
Post a Comment