Friday, April 1, 2016

በሰሜን ጎንደር የአርማጭሆ ሕዝብ አልገዛም ባይነቱን አጠናክሮ ቀጥሏል፥ እንቢ ለነጻነቴ ብሎ ከወያኔ ሰራዊት ጋር በእየበሩ እየተዋደቀ ነው።


በምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ማሰሮደንብ ላይ ባለፈው ዓርብ ማርች 25, 2016
መቶ ዓለቃ ሰማ ጌታነህ የተባለ የወያኔ ተላላኪ፥ ትጥቅ ሊያስፈታ ሲሞከር በአርበኛ አበባው ይስማው እርምጃ ተወስዶበታል፥
ክንዴን ሳልንተራስ ትጥቄን ዓልፈታም ያለው አበባው ይስማው የተባለ የውስጥ አርበኛ፤
ሰማ ጌታነህ የተባለውን የወያኔ መቶ ዓለቃ ተኩሶ ከገደለ በኋላ በደረሰበት ከፍተኛ ቁስል እዛው ላይ ህይወቱ አልፏል፥
ድል ለአርበኞቻችን ይሁን፦
አገራችን ጎንደር፥ ሰሜን አርማጭሆ ወልቃይት ጠገዴ ጨክኗል፥
እንቢ ዓሻፈረኝ፥ እንደ ጥጃ እየተጎተቱ መታሰር በቃ ብሏል፥
ከዛፍ ስር መክሮ፣ በዓድባራቱ ተማምሎ፣ ተራራውን ምሽግ፣ ጫካውን ቤቴ ብሎ እየሸፈተ ነው፥
የትግራይ ወንበዴዎች በወገኖቻችን ላይ ነግሠው ጎንደርን ዓስመርረውታል፥
የቁርጥ ቀን መጥቷል ጎበዝ፥ እሄን ዘረኛ መንግሥት ለመጣል የምንታገልበት ትክክለኛ ሰዓት አሁን ነው፥
Gondar Ethiopia's photo.

No comments:

Post a Comment