የዉድ ሐገራችን ኢትዮጵያ ሉአላዊነት መደፈርና የህዝቦቿ መብት መገፈፍ አስቆጥቶት ዱር ቤቴ ያለዉ ጀግናዉ የአርበኞች ግንቦት 7 ድርጅት ያስተጋባዉን የክተት አዋጅ ተነተርሶ በእዉነተኛ የሐገር ፍቅርና አለኝታነት ተንሳስተዉ በርካቶች የድርጅቱን ጥሪ በመቀበል ትግሉን ተቀላቅለዋል።
በመሆኑም ዛሬ ድርጅቱ በሁለት እግሩ የቆመ የህዝብ አለኝታና ተስፋነቱን በመላዉ ሐግሀራችን አድማስ ላይ ሲያሰፋና ሲያንጸባርቅ እጅግ ኢምንቶች ደግሞ በስነ ምግባር እና በዘቀጠ አስተሳሰባቸዉ ወደ ፊት ሊራመዱ የማይችሉ እንዲሁም የትግሉ እንቅፋት ሊሆኑ እንደሚችሉ የተረጋገጠባቸዉ ግለሰቦች በአርበኞች ግንቦት 7 ዲሞክራሲያዊ አሰራር መሰረት በሰላም ከትግል ስፍራ እንደተሰናበቱ ከሶስት አመታት ቀደም ብሎ ከድርጅቱ መግለጫዎች ለመረዳት ተችሏል።
በመሆኑም ከእነዚህ ኢምንቶች መካከል ቴድሮስ ስዩም የተባለዉ ግለሰብ ከትግሉ ሜዳ ከተሰናበተበት ወቅት አንስቶ የትግራይ ነጻ አዉጪ ቡድንን መረጃ ቢሮ በማገልገል ላይ ይገኛል ቴድሮስ ስዩም የትግራይ ብሔር ተወላጅ ሲሆን ደቡብ አፍሪካ ዉስጥ በወንዶች ጸጉር የማስተካከል ስራ ይተዳደር የነበረ ግለሰብ ነበር።
ቴድሮዝ ስዩም በአሁኑ ወቅት ከኢትዮጵያ ዱባይ እና ቻይና በመላለስ ስራ ላይ ተሰማርቶ ይገኛል ዋና አላማዉ ከደቡብ አፍሪካ፣ ከኢትዮጵያ፣ እንዲሁም ከተለያየ ሐገራት እየተዘዋወሩ የሚነግዱ ግለሰቦችን በተለይም ዱር ቤቴ የከተቱትን ጀግኖች ይረዳሉ የተባሉ ግለሰቦችን ማሳደድ እና ማንነታቸዉን ወደ ወያኔ ብሔራዊ መረጃ ማሳለፍ ነዉ።
በመሆኑም ማንኛዉም ሐገር ወዳድ የሆነ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ይህን ግለሰብ በአንክሮ እንዲመለከተዉ ስንል እናሳስባስለን።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !
( ጉድሽ ወያኔ )
በመሆኑም ዛሬ ድርጅቱ በሁለት እግሩ የቆመ የህዝብ አለኝታና ተስፋነቱን በመላዉ ሐግሀራችን አድማስ ላይ ሲያሰፋና ሲያንጸባርቅ እጅግ ኢምንቶች ደግሞ በስነ ምግባር እና በዘቀጠ አስተሳሰባቸዉ ወደ ፊት ሊራመዱ የማይችሉ እንዲሁም የትግሉ እንቅፋት ሊሆኑ እንደሚችሉ የተረጋገጠባቸዉ ግለሰቦች በአርበኞች ግንቦት 7 ዲሞክራሲያዊ አሰራር መሰረት በሰላም ከትግል ስፍራ እንደተሰናበቱ ከሶስት አመታት ቀደም ብሎ ከድርጅቱ መግለጫዎች ለመረዳት ተችሏል።
በመሆኑም ከእነዚህ ኢምንቶች መካከል ቴድሮስ ስዩም የተባለዉ ግለሰብ ከትግሉ ሜዳ ከተሰናበተበት ወቅት አንስቶ የትግራይ ነጻ አዉጪ ቡድንን መረጃ ቢሮ በማገልገል ላይ ይገኛል ቴድሮስ ስዩም የትግራይ ብሔር ተወላጅ ሲሆን ደቡብ አፍሪካ ዉስጥ በወንዶች ጸጉር የማስተካከል ስራ ይተዳደር የነበረ ግለሰብ ነበር።
ቴድሮዝ ስዩም በአሁኑ ወቅት ከኢትዮጵያ ዱባይ እና ቻይና በመላለስ ስራ ላይ ተሰማርቶ ይገኛል ዋና አላማዉ ከደቡብ አፍሪካ፣ ከኢትዮጵያ፣ እንዲሁም ከተለያየ ሐገራት እየተዘዋወሩ የሚነግዱ ግለሰቦችን በተለይም ዱር ቤቴ የከተቱትን ጀግኖች ይረዳሉ የተባሉ ግለሰቦችን ማሳደድ እና ማንነታቸዉን ወደ ወያኔ ብሔራዊ መረጃ ማሳለፍ ነዉ።
በመሆኑም ማንኛዉም ሐገር ወዳድ የሆነ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ይህን ግለሰብ በአንክሮ እንዲመለከተዉ ስንል እናሳስባስለን።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !
( ጉድሽ ወያኔ )

No comments:
Post a Comment