ፖሊስ ከአካባቢው ነዋሪዎች ጋር በትብብር ባደረገው ዘመቻ ስደተኞቹን ለመያዝ እንደቻለና በሂደቱም አንድ ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ሕይወቱ እንዳለፈ ተገልጿል. ስደተኞቹ ሊያዙ የበቁት የአካባቢው ማሕበረሰብ ለፖሊስ ባደረሰው ጥቆማ መሆኑም ተዘግቧል.
ዘገባው አክሎም ስደተኞቹ ይጓጓዙበት የነበረው መኪና ተበላሽቶ እንደቆመ. በዚህም ወቅት የመኪናው አሽከርካሪ ስደተኞቹን ጫካ ውስጥ ተጠልለው እንዲጠብቁት ማድረጉና ከዚያም ጥሏቸው መጥፋቱ ተጠቅሷል.
No comments:
Post a Comment