Saturday, March 14, 2015

በአዲስ አበባ በ6 ወር በቻ 12 ከፍተኛ አመራሮች ተባረሩ


በአዲስ አበባ በ6 ወር በቻ 12 ከፍተኛ አመራሮች ተባረሩ 1045 አመራሮች በማስጠንቀቂያ እንደታለፉ ምንጮቻችን ገለፁ
የ2007  ምርጫ አስመልክቶ የወያኔ መንግስት አይደግፉኝም ያላቸውንና የተቃዋሚ ፓርቲ ደጋፊ ናቸው ያላቸውን ከስራ እያፈናቀለ ሲሆን በሰላማዊ ትግል መንግስትን እየፈተኑ ያሉትን ፓርትዎችንም ሆን አባሎቻቸውን በማንገላታትና በማሰቃየት ላይ እንዳለ ይታወቃል። ይህን አስመልክቶ ነው የአዲስ አበባ አስተዳደር 12 ከፍተኛ አመራሮችን ያባረረው።በቦታውም የኔ ያላቸውን የወያኔ ደጋፊ የሆኑ ተተክታል ተብላል።

No comments:

Post a Comment