Tuesday, September 15, 2015

ፕሮፌሰር ቴድሮስ ኪሮስ ኢሕአዴግን ይጠይቃሉ – የሚሊዮኖች ድምጽ


ፕሮፌሰር ቴድሮስ በሃርቨርድ የፖለቲካ ፍልስፍና ምሁር ናቸው። በርካታ መጽሐፍትን ጽፈዋል። በተለይም አሁን በኢትዮጵያ የተዘረጋው የጎሳ ፌዴራሊዝም ለአገሪቷ ትልቅ ችግር እንደሚፈጠር ብዙ ጊዜ የተከራከሩ ምሁር ናቸው።
በኢትዮጵያ አለ ያሉትን የልማት እንቅስቃሴዎችን ፕሮፌሰር ያደንቃሉ። ነገር ግን ሁሉም ኢትዮጵያዉያን የዚህ የልማይት እንቅስቃሴው አካል መሆን እንዳለባቸው የሚያሳስቡት ፕሮፌሰር ቴድሮስ ኪሮስ፣ ገዢው ፓርቲ ኢሕአዴግ በመልካም አስተዳደር፣ በሰላምና እርቅ፣ በዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ዙሪያ፣ በአሳታፊነት ዙሪያ መሰረታዊ ለዉጥ ማድረግ እንዳለበት ለማሳየት ጥያቄዎች ለአገዛዙ ያቀርባሉ።
ገዢው ፓርቲ የሚቃወሙትን ሽብርተኞች እያለ በመፈረጅ በኢትዮጵያዉያን መካከል የበለጠ መካረር እያመጣ እንደሆነ ይታወቃል። በርካት የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች፣ እንደ አንዱዋለም አራጌ፣ ሃብታሙ አያሌው ያሉ ሽብርተኞች ተብለው በግፍና በጭካኔ በወህኒ እየማቀቁ ነው።
ፕሮፌሰር ቴድሮስ ግን የተቃዋሚ መሪዎች ን ለአገራቸው ለመሞት የተዘጋጁ፣ አገር ወዳዶች እንደሆኑ በመግለጽ፣ ኢሕአዴግ ስር ነቀል በሆነ መንገድ ዴሞክራቲክ እና ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ፣ ተቃዋሚዎችን ማነጋገር እንደሚገባው ለማሳየት ሞክረዋል።
ፕሮፌሰር ቴዎድሮስ ኪሮስ የሚከተሉትን ጥያቄዎች ለኢሕአዴግ ያቀርባሉ፡
I have a serious of questions, however, which I would like to address to the leaders. They are the following.
1. Note that the opposition is also composed of patriotic Ethiopians who love their country are ready to die for it. How is your regime going to engage the opposition in a peaceful and radically democratic style and invite to return home and shape the bright future of Ethiopia?
2. Ethiopian investors who want to participate in the developmental project are being rejected left and right, unless they are card holding party members. When and how is this corrupt practice going to be corrected?
3. What is preventing the party from inviting its highly educated Ethiopians in the diaspora to return home and work peacefully and productively according to the expertise, which they can bring to their country, instead of aging and leaving unfulfilled lives in foreign lands? When is this going to be changed, since this is time sensitive and would have to be acted on before these national treasures and professionals die with broken hearts?
4. How are you going to equalize the lives of those Ethiopians who work, when they are employed, from dusk to dawn, for meager wages, and still block those who manage to save and build homes for their families by erecting bureaucratic walls which they cannot penetrate, and when they fail, they leave their beloved Ethiopia and die in foreign lands?

No comments:

Post a Comment