Tuesday, September 22, 2015

ዜና ሰበር ጦርነቱ እንደቀጠለ ነዉ. ክትግራይ ማይ ሁጻ አካባቢ የወያኔ ወታደሮች ተንቀሳቅሰዋል


ክትግራይ ማይ ሁጻ አካባቢ የወያኔ ወታደሮች ተንቀሳቅሰዋል! ከአዲ ሐገራይ የጦር አየር መንደርደሪያ የወያኔ ሄሊኮፍተሮች በተለያየ አቅጣጫ በሚሰነዘሩ ጥቃቶች የቆሰሉ ና የሞቱ ወታደሮችን በማንሳት ተጠምዷል አነ ስተኛ የቃኘዉ ሚጎች በአዲግራት ጠረፍና በሁመራ አካባቢዎች እያንጃበቡ ነዉ. በዚያዉ አካባቢ ከአዲ ሐገራይ ከ5_7 ኪ / ሜ እርቀት ላይ የሚገኘዉ በተራራ የተሸውፈነዉ የግንባር ሆስፒታል በቁስለኛ እየተጨናነቀ ይገኛል ህክምናዉን ለማገዝ ከመከላከያ ወታደራዊ ነርሶች ከመሐል ትግራይ ተንቀሳቀሰዋል በሁመራ አካባቢና በጠገዴ የተደራጁ የአርበኞች ግንቦት 7 ናቸዉ ተብሎ የተገመቱ ሐይሎች ከ 71 በላይ የወያኔ ቃኘው ጸረ ሽምቅ ሐይሎችን አጥቅተዉ 24 ኛ ክ / ጦር ወደ ስፍራዉ ተወርዉሯል. ጦርነቱን በአንድ አቅጣጫ ለመምራት የህወሃት የጦር አመራሮች ግራ ተጋብተዋል ወታደራዊ የጦር መሐንዲሶችም ብቃታቸዉን በሚፈትን ሁኔታ ማጠፊያዉ አጥሯቸዋል ወያኔ ለህዝብ ማሳወቅ ግድ የሚልበት ወቅት አይኑን አፍጥጦ የመጣ ሲሆን ወታደራዊ ደህንነቱ ሞላ አስገዶም በመክዳቱ የተበሳጩ ጥቁት የሻቢያ ታጣቂዎች ለማጽዳት በሚል ሰበብ የጦር ነጋሪቱ ይመታልኝና ሐይል የተላበሰ እርምጃ ይወሰድ ቢልም የጦር አመራሮች በንድ አቅጣጫ የማይመጣዉንና የቱ ጋር እንኳ እንዳለ የማናዉቀዉን ሽምቅ ዉጊያ እንዴት ብለን ነዉ የምንዋጋዉ በማለት እየተናታረኩ ነዉ. ለኢትዮጵያ ህዝብ ድል ጉድሽ ወያኔ

No comments:

Post a Comment