የወያኔዉ ጠቅላይ ሚኒስትቴር ዛቻ!!
ሐይለማሪያም ደሳለኝ የተባለዉ ግለሰብ ኤርትራ ዉስጥ የተደራጁ ሐይሎችን እያየን የምንታገስበት ምክንያት የለንም ሲሉ ቃዥተዋል በአመታታት ዲስኩራቸዉ በኤርትራ ምንም አይነት የተደራጀ ሐይል የለም ይሉ የነበሩት ወያኔያዉያን የቁርጡ ቀን ሲመጣ የተደራጁ ሐይሎችን ለመደምሰስ ኤርትራን እንወራለን ኢያሉ እየዛቱ ይገኛሉ ይገኛሉ።
ህወሃቶች ትናንት የሰሩትን ስህተት ዛሬም የመድገም ህልም አላቸዉ ትናንት ኢትዮጵያዊያንን በባድሜና ሽራሮ ድንጋይ ላይ እንዳስጨረሱት ዛሬም ያንን የመድገም ህልም አላቸዉ የኢትዮጵያ ህዝብ ቂል አይደለም አሁን የነጻነት ጥያቄ ነዉ ጦርነቱ በኛ በኢትዮጵያዊያንና በህዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ መካከል ነዉ። እኛ ያለነዉ ኤርትራ በረሐ ነዉ! ስለነጻነታችን ስንቃትት ያስጠለለችን እህት ሐገር ኤርትራ! አዎ ትፈነዱም እንደዉ ፈንዱ!! ታዲያ ጸቡ በኛ በነሳነት ጥመኞቹና በእናንተ በወያኔዎች መካከል ሆኖ ሳለ ኤርትራን እንወራን እያላችሁ ትደነፋላችሁ። ” ሞክሩን ” እናንተ ወደ ኤርትራ ስጥመጡ እኛ ወደ ኢትዮጵያ እንደምንገሰግስ ስለምናዉቅ ሞክሩን ነዉ የምንለዉ!! ይልቅ ጨዋታዉ በርግጥ ገሐድ ከመዉጣቱ በፊት አሁንም ጊዜ ስላላችሁ ስልጣን ለህዝብ አስረክቡ ያለበለዛ ታልቃላችሁ!!ታልቃላችሁ!!ታልቃላችሁ!!
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ጉድሽ ወያኔ
No comments:
Post a Comment