
በስብሰባው ከተሳተፉ የስርዓቱ ወገኖች ከሆኑ ስሞችን ለመጥቀስ ያህል የሳንጃ ወረዳ ኮማንደር እንዳርጋቸው አለሙና ሌሎችን የሚገኙባቸው እንደተሳተፉ ሲገልፅ በዚህ ሁኔታ የሰጉ አንዳአንድ የስርኣቱ ካድሬዎች ደግሞ “በዚህ ስብሰባ ፀረ-መንግስት ተቃውሞ የሚያነሱ ያሉ የአርበኞች ተላላኪዎች ሰርጎ ስለ ገቡ ነው” ሲሉ እንደተሰሙና በዛን ቀን ደግሞ በመቐለ ከተማ የኢህአዴግ ጉባኤ እየተካሄደ እንደነበር የተገኘው መረጃ ጨምሮ አስታውቋል።
No comments:
Post a Comment