
ከትግራይ ማይ ሁጻ አካባቢ የወያኔ ወታደሮች ተንቀሳቅሰዋል! ከአዲ ሐገራይ የጦር አየር መንደርደሪያ የወያኔ ሄሊኮፍተሮች በተለያየ አቅጣጫ በሚሰነዘሩ ጥቃቶች የቆሰሉ ና የሞቱ ወታደሮችን በማንሳት ተጠምደዋል… አነስተኛ የቃኘዉ ሚጎች በአዲግራት ጠረፍና በሁመራ አካባቢዎች እያንጃበቡ ነዉ። በዚያዉ አካባቢ ከአዲ ሐገራይ ከ5—7 ኪ.ሜ እርቀት ላይ የሚገኘዉ በተራራ የተሸፈነዉ የግንባር ሆስፒታል በቁስለኛ እየተጨናነቀ ይገኛል ህክምናዉን ለማገዝ ከመከላከያ ወታደራዊ ነርሶች ከመሐል ትግራይ ተንቀሳቀሰዋል በሁመራ አካባቢና በጠገዴ የተደራጁ የአርበኞች ግንቦት 7 ናቸዉ ተብሎ የተገመቱ ሐይሎች ከ 71 በላይ የወያኔ ቃኘው ጸረ ሽምቅ ሐይሎችን አጥቅተዉ 24 ኛ ክ/ጦር ወደ ስፍራዉተወርዉሯል።
.
ጦርነቱን በአንድ አቅጣጫ ለመምራት የህወሃት የጦር አመራሮች ግራ ተጋብተዋል ወታደራዊ የጦር መሐንዲሶችም ብቃታቸዉን በሚፈትን ሁኔታ ማጠፊያዉ አጥሯቸዋል። ወያኔ ለህዝብ ማሳወቅ ግድ የሚልበት ወቅት አይኑን አፍጥጦ የመጣ ሲሆን ወታደራዊ ደህንነቱ «ሞላ አስገዶም በመክዳቱ የተበሳጩ ጥቂት የሻዕቢያ ታጣቂዎች ለማጽዳት» በሚል ሰበብ የጦር ነጋሪቱ ይመታልኝና ሐይል የተላበሰ እርምጃ ይወሰድ ቢልም የጦር አመራሮች በአንድ አቅጣጫ የማይመጣዉንና የቱ ጋር እንኳ እንዳለ የማናዉቀዉን ሽምቅ ዉጊያ እንዴት ብለን ነዉ የምንዋጋዉ በማለት እየተናታረኩ ነዉ።
.
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!
.
ጦርነቱን በአንድ አቅጣጫ ለመምራት የህወሃት የጦር አመራሮች ግራ ተጋብተዋል ወታደራዊ የጦር መሐንዲሶችም ብቃታቸዉን በሚፈትን ሁኔታ ማጠፊያዉ አጥሯቸዋል። ወያኔ ለህዝብ ማሳወቅ ግድ የሚልበት ወቅት አይኑን አፍጥጦ የመጣ ሲሆን ወታደራዊ ደህንነቱ «ሞላ አስገዶም በመክዳቱ የተበሳጩ ጥቂት የሻዕቢያ ታጣቂዎች ለማጽዳት» በሚል ሰበብ የጦር ነጋሪቱ ይመታልኝና ሐይል የተላበሰ እርምጃ ይወሰድ ቢልም የጦር አመራሮች በአንድ አቅጣጫ የማይመጣዉንና የቱ ጋር እንኳ እንዳለ የማናዉቀዉን ሽምቅ ዉጊያ እንዴት ብለን ነዉ የምንዋጋዉ በማለት እየተናታረኩ ነዉ።
.
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!
No comments:
Post a Comment