
በዳግማዊ አፄ ምንሊክ ዘመን በወቅቱ የሱዳን ቅኝ ገዢ የነበረችው የእንግሊዝ ተወላጅ የሆነው ጉዌን የተባለግለሰብ ያለማንም ፈቃድ የሱዳንን ካርታ አዘጋጅቶ ለእንግሊዝ መንግሥት ያቀረበ ሲሆን የእንግሊዝ ነገሥታቶች በካርታው ዙሪያ ከኢትዮጵያው ንጉሥ አጤ ምንሊክ ጋር ሳይስማሙ በመቅረታቸው የእንግሊዝ ፍላጎት ሳይሳካ ቀረ ሆኖም ጊዜ እና ዘመን ሲጠብቁ የኖሩት የሱዳን መሪዎች ፀሎታቸው ሰምሮ ኮትኩተው ያሳደጉት ከኢትዮጵያ ህዝብ ጥቅም በተቃራኒ የቆመ ሕወሐት የተባለ መንግስት አገኙ ጫካ እያሉ እኔ የትግራይ ገዢ እንጂ የተቀረው የኢትዮጵያ መሬትን ጉዳይ እንደፈለጋችሁ በሚሉ ምክንያቶች ስምምነቶች ላይ የተፈራረሙ በመሆኑ ሕወሐት ስልጣን ከያዘበት ቀን ጀምሮ ይህ ስምምነት ይፈፀም ዘንድ ቀን ሲጠብቁ ኖረው ዛሬ የመጨረሻው ምእራፍ ላይ ደርሰዋል።
ለሱዳን የሚሰጠው መሬት ከጎንደር ተነስቶ ኦሮሚያን ቆርሶ የጋምቤላ ምድር ድረስ የሚደርስ ሲሆን ርዝመቱ እስከ1600 ኪሎ ሜትር ይደርሳል ይህም ማለት ምን አልባት ከአዲስ አበባ ዳሕላክ ወደብ የሚደርስ መሬትን ያህል እኩሌታ ማለት ነው
ይህ የሚሰጠው መሬት ወደኢትዮጵያ ድንበር ከ47 እስከ 50 ኪሎ ሜትር የሚገባ መሆኑም ታውቋል ሌላው አስደንጋጩ ጉዳይ የኢትዮጵያ ንጉሥ የነበሩት አጤ ቴዎድሮስ የተማሩበት ማህበረ ሥላሴ የተሠኘው ገዳምም በድንበር ማካለሉ ስምምነት ምክንያት የሱዳን አካል የሚሆን ሲሆን አፄ ዮሐንስ ከሱዳን ማህዲስቶች ጋር ጦርነት ላይ በነበሩበት ወቅት የተሰዉበት ሞፈር ውሃ የተሰኘው ታሪካዊ ቦታም አብሮ ለሱዳን የሚሰጥ ይሆናል። ይህንንም ተከትሎ በርካታ የአማራ፣ የኦሮሚያ እና የጋምቤላ ተወላጅ የሆኑ በድንበሩ ላይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዜግነታቸውን እንዲለውጡ ወይም አካባቢውን ለቀው ሊሰደዱ የሚችሉበት አጋጣሚ ሰፊ ነው።
ከዚህ ቀደም እንዳልኩት የሕወሐት መሪዎች ትልቁ ችግራቸው ለሱዳን ተላልፎ የሚሰጠው መሬት የአማራና የኦሮሞ እንጂ የኛ አይደለም የሚል የዘረኝነት ልክፍት ውስጥ መግባታቸው ነው።
የህወሐት መሪዎች ለሱዳን የሚሰጠውን መሬት ጉዳይ የተፈራረሙት እኛ ሳንሆን የቀድሞ የኢትዮጵያ ገዢዎች ናቸው ይሉናል ማስረጃ ግን አያቀርቡም ማስረጃ አቅርቡልንና እንመናቹህ
ወዳጆቼ መቶ በመቶ እርግጠኛ ሆኜ የምነግራችሁ በኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ከሕወሐት መሪዎች ውጭ ድንበሩን ለሱዳን ለመስጠት የተስማማ የኢትዮጵያ ገዢ የለም ሌላው ሙሉ በሙሉ እርግጠኛ የምሆንላቹህ ዝም ብለን ከተቀመጥን በቅርቡ መሬት ለሱዳን ይሰጣል ያኔ ማፈር የሚኖርበት ሕወሐት ሣይሆን እኛ የዚህ ዘመን ኢትዮጵያውያን ነን።
ለሱዳን የሚሰጠው መሬት ከጎንደር ተነስቶ ኦሮሚያን ቆርሶ የጋምቤላ ምድር ድረስ የሚደርስ ሲሆን ርዝመቱ እስከ1600 ኪሎ ሜትር ይደርሳል ይህም ማለት ምን አልባት ከአዲስ አበባ ዳሕላክ ወደብ የሚደርስ መሬትን ያህል እኩሌታ ማለት ነው
ይህ የሚሰጠው መሬት ወደኢትዮጵያ ድንበር ከ47 እስከ 50 ኪሎ ሜትር የሚገባ መሆኑም ታውቋል ሌላው አስደንጋጩ ጉዳይ የኢትዮጵያ ንጉሥ የነበሩት አጤ ቴዎድሮስ የተማሩበት ማህበረ ሥላሴ የተሠኘው ገዳምም በድንበር ማካለሉ ስምምነት ምክንያት የሱዳን አካል የሚሆን ሲሆን አፄ ዮሐንስ ከሱዳን ማህዲስቶች ጋር ጦርነት ላይ በነበሩበት ወቅት የተሰዉበት ሞፈር ውሃ የተሰኘው ታሪካዊ ቦታም አብሮ ለሱዳን የሚሰጥ ይሆናል። ይህንንም ተከትሎ በርካታ የአማራ፣ የኦሮሚያ እና የጋምቤላ ተወላጅ የሆኑ በድንበሩ ላይ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዜግነታቸውን እንዲለውጡ ወይም አካባቢውን ለቀው ሊሰደዱ የሚችሉበት አጋጣሚ ሰፊ ነው።
ከዚህ ቀደም እንዳልኩት የሕወሐት መሪዎች ትልቁ ችግራቸው ለሱዳን ተላልፎ የሚሰጠው መሬት የአማራና የኦሮሞ እንጂ የኛ አይደለም የሚል የዘረኝነት ልክፍት ውስጥ መግባታቸው ነው።
የህወሐት መሪዎች ለሱዳን የሚሰጠውን መሬት ጉዳይ የተፈራረሙት እኛ ሳንሆን የቀድሞ የኢትዮጵያ ገዢዎች ናቸው ይሉናል ማስረጃ ግን አያቀርቡም ማስረጃ አቅርቡልንና እንመናቹህ
ወዳጆቼ መቶ በመቶ እርግጠኛ ሆኜ የምነግራችሁ በኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ከሕወሐት መሪዎች ውጭ ድንበሩን ለሱዳን ለመስጠት የተስማማ የኢትዮጵያ ገዢ የለም ሌላው ሙሉ በሙሉ እርግጠኛ የምሆንላቹህ ዝም ብለን ከተቀመጥን በቅርቡ መሬት ለሱዳን ይሰጣል ያኔ ማፈር የሚኖርበት ሕወሐት ሣይሆን እኛ የዚህ ዘመን ኢትዮጵያውያን ነን።
No comments:
Post a Comment