Thursday, November 5, 2015

ወያኔ በአርቲስት ቴድሮስ ካሳሁን እና በገጣሚ በእዉቀቱ ስዩም ላይ ክስ ለመመስረት ሽር ጉድ እያሉ ይገኛል


ወንጀለኛዉ! ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት የሚመራዉ መንግስት ስራ አስፈጻሚዎች! ብሔራዊ መረጃ እና ከአዲስ አበባ ፖሊስ አምስት የተዉጣጡ አባላት በአርቲስት ቴድሮስ ካሳሁን እና በገጣሚ በእዉቀቱ ስዩም ላይ ክስ ለመመስረት ሽር ጉድ እያሉ ይገኛል ከብሐራዊ መረጃ ቁጥር 207 ክፍል በወጣ ትእዛዝ መሰረት!! ሕዝብን በመቀስቀስ መንግስት ላይ እንዲነሳሳ ከማድረግ ባሻገር ከአሸባሪ ድርጅት ጋር ከሚሰሩ አባላቶች ጋር ግንኙነት በመፍጠር መንግስት ላይ እያሴሩ ነዉ በሚል መንገድ የወንጀለኝነት የክስ መዝገብ እየተሰራ መሆኑን የደረሰን መረጃ አመላክቷል።
በተያያዘ ዜና በመምህር ግርማ ላይ የተመሰረተዉን የክስ ወንጀል ለማጠናከር ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመተባበር የሚሰራዉ የመረጃ ቡድን ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክርስቲያን ሲኖዶስ መምህሩ ላይ የተከፈተዉን ወንጀል ማጠናከሪያ ይሆን ዘንድ ድጋፍ ሰጪ ደብዳቤ እንዲሰጡ የተጠየቀ ሲሆን ፖሊስ አግባብ ባልሆነ ሁኔታ የመምህር ግርማ ወንድሙን መኖሪያ ቤት ፈትሾ የሞባይል ሲም ካርድ አገኘዉ! በሚል ተልካሻ ፍሬ ከርስኪ ተጨማሪ ክስ ሊመሰርት ደፋ ቀና እያለ ይገኛል።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!
ጉድሽ ወያኔ
Gudish Weyane's photo.Gudish Weyane's photo.

No comments:

Post a Comment