
የወያኔ ስርሃት በረሀብ የተጎዱ ወገኖቻችንን እንደመርዳት የደረሰበትን እፍረት በማደባበስ ላይ ነው እያተኮረ ያለው
የቡርትካን ልጅ በረሀብ መሞት የዘገበው የBBC ዘገባ EBC ላይ ማስተባበያ እንድትሰጥ ተደርጎ ወያኔ በህዝቡ ስቃይ ላይ ቁማር ይጯወታል
እስኪ ከወያኔ ክህደቶችና የአለማቀፍ እውነታን በጥቂቱ እንመልከት
“በቆቦ አከባቢ በቀን ሁለት ህጻናት በረሃብ ይሞታሉ”
UN
“በረሃብ ሰዎች እየሞቱብን ነው”
የቆቦ ነዋሪ
“በድርቁ የሞተ አንድም ሰው የለም። የጥገኛ ፖለቲካ አስተሳሰብ ያላቸው ወሬ ነው” ህወሀት
.
UN
“በረሃብ ሰዎች እየሞቱብን ነው”
የቆቦ ነዋሪ
“በድርቁ የሞተ አንድም ሰው የለም። የጥገኛ ፖለቲካ አስተሳሰብ ያላቸው ወሬ ነው” ህወሀት
.
” በድርቁ ሳቢያ በ6 አከባቢዎች ከ50ሺህ በላይ ሰው ተሰዷል” UN
” ከቀዬው የተሰደደ አንድም ሰው የለም። የሀገራችን ልማት ያበሳጫቸው የኒዮ ሊበራል አቀንቃኞች ወሬ ነው” ህወሀት
.
” ከቀዬው የተሰደደ አንድም ሰው የለም። የሀገራችን ልማት ያበሳጫቸው የኒዮ ሊበራል አቀንቃኞች ወሬ ነው” ህወሀት
.
” በኢትዮጵያ ያለው የእንቁላል ምርት ከህዝቡ ቁጥር ጋር ሲሰላ አንድ ኢትዮጵያዊ በአመት በአማካይ የሚመገበው እንቁላል ብዛት አንድ ነው።” የመንግስት የራሱ ጥናት
” ድርቅ በተከሰተባቸው ቦታዎች ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ካሎሪ መጠን ያለው ምግብ እየመገብን ነው።” አቶ ጌታቸው ረዳ
.
በሚቀጥሉት ቀናት የህወሀት ሚዲያዎች ያስተላልፋሉ ተብሎ ከሚጠበቁ ዜናዎች መሃል
1. UN የኒዮ ሊበራል አቀንቃኝ በመሆን የኢትዮጵያን ገጽታ እያበላሸ መሆኑን በመቃወም የባስኬቶ ወረዳ ነዋሪዎች ሰልፍ አደረጉ።
2. በድርቅ ለተጎዱ አከባቢዎች መንግስት ኬክ እያከፋፈለ መሆኑን አቶ ጌታቸው ረዳ ገለጹ። እንደተረጂዎቹ ፍላጎት ተቆራጭ: ሚሊፎኒ: ብላክ ፎረስት: በተርፍላይና ሌሎች የኬክ ዓይነቶች መሰራጨታቸውን ጌቾ ገልጿል።
” ድርቅ በተከሰተባቸው ቦታዎች ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ካሎሪ መጠን ያለው ምግብ እየመገብን ነው።” አቶ ጌታቸው ረዳ
.
በሚቀጥሉት ቀናት የህወሀት ሚዲያዎች ያስተላልፋሉ ተብሎ ከሚጠበቁ ዜናዎች መሃል
1. UN የኒዮ ሊበራል አቀንቃኝ በመሆን የኢትዮጵያን ገጽታ እያበላሸ መሆኑን በመቃወም የባስኬቶ ወረዳ ነዋሪዎች ሰልፍ አደረጉ።
2. በድርቅ ለተጎዱ አከባቢዎች መንግስት ኬክ እያከፋፈለ መሆኑን አቶ ጌታቸው ረዳ ገለጹ። እንደተረጂዎቹ ፍላጎት ተቆራጭ: ሚሊፎኒ: ብላክ ፎረስት: በተርፍላይና ሌሎች የኬክ ዓይነቶች መሰራጨታቸውን ጌቾ ገልጿል።
No comments:
Post a Comment