Tuesday, May 5, 2015

በመተማ ከተማ ሕዝቡና የወያኔ ፖሊስ ተጋጩ

ዛሬ ጥዋትበመተማ ከተማ የአካባቢው ባለስልጣናት የከተማይቱን ኑዋሪዎች ህገወጥ ቤት ሰርታቹሃል በማለት ያለምንም ማስጠንቀቂያ በተኙበት አፍራሽግብረ
ሀይሉ ቤታቸውን ዘለው በዶዘር ለማፍረስ በሚሞክሩበት ጊዜ በእንቅልፍ ላይ የነበሩ ነዋርዎች በፍርስራሽ ውስጥ ተቀብረው ሞተውል ይህም ያከተለው የከተማይቱ ኑዋሪዎች ቁጣ ወደተቃውሞ ተለውጦ  በወያኔ ፖሊስ  እና በከተማይቱ ኑዋሪዎች መካከል ለ1:30 ያክል የፈጀ
ውጊያ ተካይዳል። በአውደ ውጊውም ከአምስት በላይ ሰዎች ሲሞቱ ከ60 በላይ የሚሆኑ ደግሞ መቁሰላቸውን የአን እማኞች የገለፁ ሲሆን እስካሁንም ግጭቱም እንዳልበረደ ተነግራል።
ተያይዞም
የፈድራልፖሊስ የከተማይቱን ኑዋሪዎች እያፈሰ እደሚገኝ የአይን እማኞች ሲገልፁ። ብዙዎቹ የከተማይቱ ኑዋሪዎች ጨካ መግባታቸውን ምንጮች ገልፀዋል።

No comments:

Post a Comment