Sunday, September 4, 2016

ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ በክረምቱ መርሃ ግብር ተቀብሎ የሚያስተምራቸውን ተማሪዎች የትምህርት ወቅት ከማለቁ አስቀድሞ በአሁኑ ወቅት በክልሉ የአለው ሁኔታ አስጊ ስለሆነ ሁሉም ወደየመጡበት አካባቢ እንዲመለሱ መወሰኑ ታወቀ።


ባህር ዳር ዩኒቨርስቲ በክረምቱ መርሃ ግብር ተቀብሎ የሚያስተምራቸውን ተማሪዎች የትምህርት ወቅት ከማለቁ አስቀድሞ በአሁኑ ወቅት በክልሉ የአለው ሁኔታ አስጊ ስለሆነ ሁሉም ወደየመጡበት አካባቢ እንዲመለሱ መወሰኑ ታወቀ። ተማሪዎቹ ሊወስዱት የነበረው የሚድ ፈተና ወደ አሳይመንት መቀየሩን እና ከነገ ጀምሮ ግቢ እንደሚለቁ የጠቆሙት መረጃዎቼ ተማሪዎች ምንም አይነት ክሪላስ ሳይሰራላቸው ድንገት እንዲወጡ መደረጉ አግራሞትን ጭሯል።በተመሳሳይ ሁኔታ ጎንደር ዩኒቨርስቲም ይህን መሰል ውሳኔ ያሳልፋል የሚሉ መረጃዎች እየወጡ ነው።
ይህን መሰል ውሳኔዎች የተሰባሰበውን የተማሪዎች ህብረት ተቃውሞ ከመፍራት እና የሰው ሀይሉን ለመበታተን የታለመ ሊሆን እንደሚችል ይጠቆማል።

No comments:

Post a Comment