በደሴ ከቤት ያለመውጣት አድማው ተጀምሯል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ በኮምቦልቻ የተቃውሞ ጥሪ መደረጉን ተከትሎ ሹመኞች በትናትናው ዕለት ነጋዴዎችን እና የመንግስት ሰራተኞችን ሰብስበው አስፈራርተዋል በዛሬው ዕለትም ከስዓታት በፊት በከንቲባው ጽ/ቤት ነጋዲዎች ከዞን እና ከወረዳ ባለስልጣነት ተሰብስበዋል። ከንቲባው ደነቀ ምትኩና ም/ከንቲባው አዲሱ ነጋዴዎችን በግልጽ አስፈራርተዋል። “ድርጅቶቻችሁን ብትዘጉ ንግድ ፈቃዳችሁን እንቀማለን፣ እርምጃ እንወስዳለን” በማለት ዝተዋል።ስብሰባዊ በዚሁ በሹመኞቹ ዛቻ ተጠናቋል። ትግሉ እስከ ነፃነት ጥግ ይቀጥላል!!!!
ይህ በእንዲህ እንዳለ በኮምቦልቻ የተቃውሞ ጥሪ መደረጉን ተከትሎ ሹመኞች በትናትናው ዕለት ነጋዴዎችን እና የመንግስት ሰራተኞችን ሰብስበው አስፈራርተዋል በዛሬው ዕለትም ከስዓታት በፊት በከንቲባው ጽ/ቤት ነጋዲዎች ከዞን እና ከወረዳ ባለስልጣነት ተሰብስበዋል። ከንቲባው ደነቀ ምትኩና ም/ከንቲባው አዲሱ ነጋዴዎችን በግልጽ አስፈራርተዋል። “ድርጅቶቻችሁን ብትዘጉ ንግድ ፈቃዳችሁን እንቀማለን፣ እርምጃ እንወስዳለን” በማለት ዝተዋል።ስብሰባዊ በዚሁ በሹመኞቹ ዛቻ ተጠናቋል። ትግሉ እስከ ነፃነት ጥግ ይቀጥላል!!!!


No comments:
Post a Comment