በጎንደርና በአካባቢዉ ጠረፎችና ከተማ በግዳጅ ላይ የተሰማራዉ የ 24 ተኛ ክ/ጦር እና የ25 ተኛ ክ/ጦር አባላት በእጅጉ በመመናመናቸዉ ምክንያት የመከላከያ ከፍተኛ አመራሮች የመጠቅለል ስራ እንዲያከናዉኑ ወታደራዊ ደህንነቱ መጠየቁን ታማኝ መረጃዎች ጠቆሙ፤
ለቃኘዉ ለዋርድያ እንዲሁም ለግዳጅ የሚላኩ የክ/ጦሩ አባላቶች ከጕድ መሪ አንስቶ እስከ ከፍተኛ አመራሮች ስርአቱን በመክዳት እየተሰወሩ በመሆኑና አብዛኞቹ አፈሙዛቸዉን አዙረዉ የትግራዩን ነጻ አዉጭ ሰራዊት እየቀጡት መሆኑን ወታደራዊ ክንፉ በግልጽ አስቀምጦአ።
ወታደራዊ ደህንነቱ ከእንግዲህ ወዲህ አዲስ ሰራዊት ስለመገንባት ሳይሆን ያለንን ሐይል በመጠቅለል ከፍተኛ ተጋድሎ ማድረግ ይጠበቅብናል ይህ መንገድ ብቻ የተወሰነ እራስን የማዳን ግዜ ይሰጠናል ሲል የህወሃትን የቀብር ስነ ስርአት አፈጻጸም በግልጽ አንጸባርቆአል።
በተያያዘ መረጃ በነፍሰ በላዎቹ የህወሃት ጄኔራሎች በሳሞራ የኑስና በሲራጅ ፈርጌሳ የሚመራዉ የመልሶ ማጥቃትና መከላከል እንዲሁም የህዝባዊ እንቢተኝነት ቅልበሳ ቡድን ያሳለፍነዉ ሰኞ በጎንደር በከፍተኛ ሚስጥር ለዉሳኔ ስብሰባ ተቀምጦ የነበረ ሲሆን አንድ የአማራ ክልል መኮንን የዝሆኑ ሁለት የፊት እግሮች ተቆርጠዋል ኦህዴድና ብአዴን ከእንግዲህ በህዝቡ ትግል ተቀብረዋል ዝሆኑ በሁለት የሁዋላ እግሮች በአጋዚና በዚህ መከላከያ መቆም አይችልም በማለት በድፍረት የተናገሩ ሲሆን ሌላኛዉ ከፍተኛ መኮንን ተቀብለዉ የአርበኞች ግንቦት 7 ይገባበታል ተብሎ የሚታመንባቸዉ ስፍራዎች ላይ የተሰማራዉ የሐገሪቱ አጠቃላይ የአቅም መጠን ነዉ!!!!! ነገር ግን አርበኞች ግንቦት ሰባት አሸንፎናል እነርሱ አንዳችም ጥይት መተኮስም ሆነ የሰዉ ህይወት ማጥፋት አይፈልጉም ከመሐል ጨርሶ አፍርሰዉናል!! የምንዋጋዉ ከምሁራን ጋር በመሆኑ ሽንፈታችን አልታየንም አሁን ያለን አማራጭ ስልጣን ማስጠበቅ ሳይሆን ህዝቡን መጠበቅ መሆን አለበት በማለት ያስጠነቀቁ ሲሆን ስብሰባዉ እንደተገባደደ ሁለቱ መኮንኖች በሳሞራ የኑስ ጠባቂዎች ተወስደዋል፥፤
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !!
( ጉድሽ ወያኔ )
ለቃኘዉ ለዋርድያ እንዲሁም ለግዳጅ የሚላኩ የክ/ጦሩ አባላቶች ከጕድ መሪ አንስቶ እስከ ከፍተኛ አመራሮች ስርአቱን በመክዳት እየተሰወሩ በመሆኑና አብዛኞቹ አፈሙዛቸዉን አዙረዉ የትግራዩን ነጻ አዉጭ ሰራዊት እየቀጡት መሆኑን ወታደራዊ ክንፉ በግልጽ አስቀምጦአ።
ወታደራዊ ደህንነቱ ከእንግዲህ ወዲህ አዲስ ሰራዊት ስለመገንባት ሳይሆን ያለንን ሐይል በመጠቅለል ከፍተኛ ተጋድሎ ማድረግ ይጠበቅብናል ይህ መንገድ ብቻ የተወሰነ እራስን የማዳን ግዜ ይሰጠናል ሲል የህወሃትን የቀብር ስነ ስርአት አፈጻጸም በግልጽ አንጸባርቆአል።
በተያያዘ መረጃ በነፍሰ በላዎቹ የህወሃት ጄኔራሎች በሳሞራ የኑስና በሲራጅ ፈርጌሳ የሚመራዉ የመልሶ ማጥቃትና መከላከል እንዲሁም የህዝባዊ እንቢተኝነት ቅልበሳ ቡድን ያሳለፍነዉ ሰኞ በጎንደር በከፍተኛ ሚስጥር ለዉሳኔ ስብሰባ ተቀምጦ የነበረ ሲሆን አንድ የአማራ ክልል መኮንን የዝሆኑ ሁለት የፊት እግሮች ተቆርጠዋል ኦህዴድና ብአዴን ከእንግዲህ በህዝቡ ትግል ተቀብረዋል ዝሆኑ በሁለት የሁዋላ እግሮች በአጋዚና በዚህ መከላከያ መቆም አይችልም በማለት በድፍረት የተናገሩ ሲሆን ሌላኛዉ ከፍተኛ መኮንን ተቀብለዉ የአርበኞች ግንቦት 7 ይገባበታል ተብሎ የሚታመንባቸዉ ስፍራዎች ላይ የተሰማራዉ የሐገሪቱ አጠቃላይ የአቅም መጠን ነዉ!!!!! ነገር ግን አርበኞች ግንቦት ሰባት አሸንፎናል እነርሱ አንዳችም ጥይት መተኮስም ሆነ የሰዉ ህይወት ማጥፋት አይፈልጉም ከመሐል ጨርሶ አፍርሰዉናል!! የምንዋጋዉ ከምሁራን ጋር በመሆኑ ሽንፈታችን አልታየንም አሁን ያለን አማራጭ ስልጣን ማስጠበቅ ሳይሆን ህዝቡን መጠበቅ መሆን አለበት በማለት ያስጠነቀቁ ሲሆን ስብሰባዉ እንደተገባደደ ሁለቱ መኮንኖች በሳሞራ የኑስ ጠባቂዎች ተወስደዋል፥፤
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !!
( ጉድሽ ወያኔ )
No comments:
Post a Comment