Saturday, July 30, 2016
ታላቅ እና ደማቅ የተቃውሞ ሰልፍ ስቶኮልም በሚገኝው የወያኔ ኤንባሲ ፊት ለፊት ተደርጎ ዋለ ።
በዚህ ሰልፍ ላይ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ የተለያዩ የሲፊክ ማህበራት እና የፓለቲካ ድርጅቶች የተገኙ ሲሆን ኢትዮጵያ ውስጥ እየተካሄደ ያለውን የህዝቦችን የሰብአዊ መብት ጥሰትን እና የወያኔ ሰራዊት ሰላማዊ ዜጎችን መጨፍጨፉን እንዲያቆም ወንጀለኞችም ለፍርድ እንዲቀርቡ በወልቃይት ህዝቦች ላይ በሀይል የተጣለባቸው የትግሬነት ድርጊት እንዲቆም በኦሮሚያና በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች ላይ የሉ የህዝብ ጥያቄዎች ባስቸኳይ እንዲመለሱ እና የህዝቦች በሰላም የመኖር ነፃነት እዲከበር በተጨማሪም በነፃነት ታጋዩ በሀብታሙ አያሌው ስቃይ እያበዙበት ያሉ ዳኞች ባስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርቡ እና ወጣቱም ባስቸኳይ የሀኪሞች ቦርድ የሰጠው ወደውጪ ወጥቶ የመታከም መብቱ እንዲከበር እና ከህመሙ እዲያርፍ በመጠየቅና እልህ የተቀላቀለበት ንግግሮችን በማድረግ በቀጣይ ሊሰሩ በሚገባቸው ጉዳዮች ተወያይቷል ተጠናቋል።
Friday, July 29, 2016
የህዝብ ጥያቄ ላይ ደንቃራ የሆኑ አድር ባዮች እናስወገድ !
በአማራው እና በኦሮሚያ አካባቢ በተቀሰቀሰው ህዝባዊ አመፅ እና እንቢተኝነት ህዝብን አሳልፈው የሚሽጡ የህዝብን ጥያቄ ለማዳፈን ሌተቀን የሚሰሩ በአከባቢያቹ የሚገኙ አድርባዮችን ፎቶ እንዲሁም ስም እና አከባቢ በ ኢንቦክስ አድርሱን ለህዝብ ይፋ እናወጣቻዋለን ከ እኩይ ተግባራቸው እንዲታቀቡ እናደርጋቻዋልን አልዚያ ግን የህዝብ ቁጣ ከ አላቃዎቻቸው በፊት እነሱን እንደሚያጠፋ በተግባር እናሳያቻዋለን!
ድል ከ ወያኔ ጋር ትንቅንቅ ፈጥረው እየታገሉ ላሉ ኢትዮጵያውያን በሙሉ !
ድል ለጎንደር እና ለኦሮሚያ ወጣቶች !
ትግላችንን በየፊናው በማስቀጠል እና በማቀጣጠል የወያኔን እድሜ እናሳጥር !
ድል ለጎንደር እና ለኦሮሚያ ወጣቶች !
ትግላችንን በየፊናው በማስቀጠል እና በማቀጣጠል የወያኔን እድሜ እናሳጥር !

የካናዳ መንግስት በኢትዮጵያዊያን የፖለቲካ ስደተኞች ላይ የፖሊሲ ለውጥ አደረገ።
የካናዳ መንግስት በኢትጵያ ያለው ሁኔታ አሳስቦት የኢትዮጵያ የፖለቲካ ስደተኞች ወደ ሀገራቸው ቢመልሱ አዳጋ ያጋጥማቸዋል በማለት ለካናዳ መንግስት የፖለቲካ ጥገኝነት የጠየቁ አካሎች ጉዳያቸው እንደገና እንዲታይላቸው አጽድቋል። ህወሃት ትግሬን አምልጠው አገራቸውን ተነጥቀው ለካናዳ መንግስት ላመለከቱ ስደተኞች ሰናይ ዜና ነው።

Thursday, July 28, 2016
Tuesday, July 26, 2016
ፍ/ቤቱ ያለ ይግባኝ የራሱን ትእዛዝ ራሱ ሻረ፤
ፍ/ቤቱ ለቃል ክርክር የተባለውን በመሻር የጽሁፍ ይሁንልኝ አለ፡፡ black & white በ15/11/2008 በዋለው ችሎት የተሰጠው ትዕዛዝ፣ ዐ/ህግ <ለቃል ክርክር ተዘጋጅቶ ይቅረብ> የሚል ነበር፡፡ ይህንን ትዕዛዝ እኔ ራሴ በዓይኔ በብረቱ አንብብያለሁ፡፡
በሀብታሙ አያለው ጉዳይ ፍ/ቤቱ ሌላ ትእዛዝ መሰጠቱ ምንም አልገረመኝም፡፡ ኢ-ፍትሀዊነቱ ትላንትም የነበረ፣ ነገም የሚኖር፣ ዛሬም የምናየውም ነውና …ይህ ሥርዓቱ እስካለ ድረስ የሚቀጥል ነውና፡፡
በሀብታሙ ጤና ሰነድ ላይ የዐ/ህግ ክርክር ያስፈልጋል/አያስፈልግም የምለውን ለጊዜው እንተውውና በሚገርም ሁኔታ ዛሬ ዐ/ህግም የደረሰኝ ትእዛዝ ለቃል ክርክር ነው በማለት ገልፆ ነበር፡፡ ጠበቃ አመሃ መኮንንም ይህንን ነበር በአጽንኦት የተናገረው፡፡ ፍ/ቤቱ ግን መስሚያ አልነበረውም፡፡ ዐ/ህግ ለቃል ክርክር ተዘጋጅችያለሁ እያለ ሌላ ቀጠሮ መሰጠቱን ያልተቀበለው የህግ ምሁሩ አቶ አመሃ በበኩላቸው እሺ! ይህ ህመምተኛ በሞትና በሕይወት መካከል ያለ ስለሆነ ለአዳሪ ይሁን ብሎ ተማጸናቸው፡፡ ነገር ግ በቅርቡ ከቀኝ ወደ መሀል (ሰብሳቢ) ዳኝነት የመጡ ዳኛ ከድር አልይ ጆሮ ዳባ አሉን፡፡ በቃ ጨረሰን! አሉን፡፡ እኛም እልሃቸውን እናስጨርሳቸዋለን ብለን ወሰነን፡፡
ቀጣዩ ለሐምሌ 22, 2008 ዓም ተቀጠረ፡፡
(ዳንኤል ሽበሽ)
በሀብታሙ አያለው ጉዳይ ፍ/ቤቱ ሌላ ትእዛዝ መሰጠቱ ምንም አልገረመኝም፡፡ ኢ-ፍትሀዊነቱ ትላንትም የነበረ፣ ነገም የሚኖር፣ ዛሬም የምናየውም ነውና …ይህ ሥርዓቱ እስካለ ድረስ የሚቀጥል ነውና፡፡
በሀብታሙ ጤና ሰነድ ላይ የዐ/ህግ ክርክር ያስፈልጋል/አያስፈልግም የምለውን ለጊዜው እንተውውና በሚገርም ሁኔታ ዛሬ ዐ/ህግም የደረሰኝ ትእዛዝ ለቃል ክርክር ነው በማለት ገልፆ ነበር፡፡ ጠበቃ አመሃ መኮንንም ይህንን ነበር በአጽንኦት የተናገረው፡፡ ፍ/ቤቱ ግን መስሚያ አልነበረውም፡፡ ዐ/ህግ ለቃል ክርክር ተዘጋጅችያለሁ እያለ ሌላ ቀጠሮ መሰጠቱን ያልተቀበለው የህግ ምሁሩ አቶ አመሃ በበኩላቸው እሺ! ይህ ህመምተኛ በሞትና በሕይወት መካከል ያለ ስለሆነ ለአዳሪ ይሁን ብሎ ተማጸናቸው፡፡ ነገር ግ በቅርቡ ከቀኝ ወደ መሀል (ሰብሳቢ) ዳኝነት የመጡ ዳኛ ከድር አልይ ጆሮ ዳባ አሉን፡፡ በቃ ጨረሰን! አሉን፡፡ እኛም እልሃቸውን እናስጨርሳቸዋለን ብለን ወሰነን፡፡
ቀጣዩ ለሐምሌ 22, 2008 ዓም ተቀጠረ፡፡
(ዳንኤል ሽበሽ)

ኢትዮጵያ ከግብፅ የሚገነቡ የመድሃኒት ምርቶችን አገደች
በመንገባት ላይ ባለው የአባይ ግድብ ፕሮጄክት ከግብፅ ጋር አለመግባባት ውስጥ የምትገኘው ኢትዮጵያው ከግብፅ የሚገነቡ የመድሃኒት ምርቶችን አገደች።
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በ11 ኩባንያዎች ላይ የተጣለው እገዳ የሃገሪቱን መስፈርት የማያሟሉ ሆነው ስላልተገኙ ነው ሲል ምላሽን መስጠቱን አል-ማስሪ የተሰኘ የግብፅ ጋዜጣ ዘግቧል።
በቅርቡ ወደ ግብጽ በመጓዝ በ13 የሃገሪቱ የመድሃኒት አምራት ፋብሪካዎች ላይ ጉብኝትን ያደረጉ የጤና ጥበቃ ተወካዮች 11ዱ ደረጃቸውን ያልጠበቁ ሆነው የተገኙ ናቸው ሲሉ በእገዳው ዙሪያ ምላሽ መስጠታቸው ታውቋል።
ይሁንና የመድሃኒት አምራቾችና ላኪዎች ምክር ቤት ሃላፊ የሆኑት ማጅድ ጂዮርጅ ኢትዮጵያ እገዳ የጣለችባቸው ኩባንያዎች ከ15 ሃገራት መድሃኒትን የሚያቀርቡ ተቋማት እንደሆኑ ለጋዜጣው ገልጸዋል።
ከኢትዮጵያ በኩል የቀረቡ ምክንያቶች በአግባቡ ለመመርመር የምክር ቤቱ አባላትን ጨምሮ በግብፅ የሚገኙ የኢትዮጵያ አምባሳደርን በማሳተፍ በጉዳዩ ዙሪያ አስቸኳይ ምክክር እንደሚካሄድ ሃላፊው አስታውቀዋል።
በርካታ የግብፅ መድሃኒት አምራች ኩባንያዎች የተለያዩ መድሃኒቶችን ለኢትዮጵያ ከአሰር አመት በላይ ሲያቀርቡ መቆየታቸው የታወቅ ሲሆን ሁለቱ ሃገራት በአባይ ግድብ ዙሪያ ያላቸው ልዩነት መፍትሄን ሳያገኝ በሌላ ጉዳይ አለመግባባታቸው ያላቸው ልዩነት ያሰፋዋል ተብሎ ተሰግቷል።
ኢትዮጵያ ከግብጽ ከምታስገባው መድሃኒት በተጨማሪ በርካታ የሃገሪቱ ኩባንያዎች መድሃኒትን ጨምሮ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ስራ ላይ በኢትዮጵያ ተሰማርተው እንደሚገኙ ለመረዳት ተችሏል።
እንደፈረንጆቹ 2013 ዓም ኢትዮጵያና ግብፅ የንግድ ልውውጣቸው ወደ 140 ሚሊዮን አካባቢ ደርሶ የነበር ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ድርሻ ወደ 30 ሚሊዮን ዶላር አካባቢ ብቻ መሆኑን ከኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተገኘ መረጃ ያመለክታል። ባለፈው ወር የንግድ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ስምምነትን አድርገው የነበሩት ሁለቱ ሃገራት የንግድ ልውውጡ ገቢን ወደ 200 ሚሊዮን ዶላር ለማድረስ ስምምነት ማድረጋቸው ይታወሳል።
ኢትዮጵያ ስጋን፣ ጥራጥሬን እንዲሁም የቁም እንስሳትና ቡናን ወደ ግብፅ የምትልክ ሲሆን ግብፅ በበኩሏ የተለያዩ መድሃኒቶችንና ኬሚካሎችን ለኢትዮጵያ በማቅረብ ላይ ትገኛለች።
በ11ዱ የመድሃኒት ኩባንያዎች ላይ የተጣለው እገዳ እስመቼ ድረስ የሚቆይ እንደሆ የተገለጸ ነገር የለም።

የጎንደሩ ስብሰባ በረከት ስለ ወልቃይት ጭጭ… የህዝብ ተስፋ ወደአፈሙዝ
ምንም መፍትሔ የሌለው ቢሆንም የህዝቡ ብሶት ያለምንም ፍርሃት የተንፃበረቀበት እና ግልፅ አቋም የተቀመጠበት ስብሰባ ነበር፡፡ የድንበሩ ጉዳይ ያው ተከዜ መሆኑን ህዝቡ በጋለ ስሜት ነበር አስረግጦ የተናገረው፡፡ የታሰሩ እና ታፍነው የተወሰዱ ኮሚቴዎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲፈቱ ተጠይቋል፡፡ ኢቲቪ፡ ፋና እና ጌታቸው ረዳ ግልፅ ይቅርታ እንዲጠይቁ ተጠይቀዋል። ከበረከትም ሆነ ከገዱ የተለየ ነገር አልተደመጠም፡፡ …. መቋጫ ሊያበጁ አልነበረም የመጡት፡፡ ገዱ “እናንተን ልንሰማ ነው የመጣነው” ቢልም የህዝቡ ስሜት ግን ከአቅማቸው በላይ ነበር የሆነው። በዛ መሃል ሰው ካነሳው ሀሳብ ውጭ በረከት ስለ መልካም አስተዳደር ጉድለት ዲስኩሩን ሲያሰማ በስብሰባው በተገኘው ህዝብ ከፍተኛ ተቃውሞ አስተናግዷል። በረከት ሰለ ወልቃይት ጉዳይ ምንም አለመናገሩ እና ነገሮችን አድበስብሶ ማለፉ በብዙዎች ላይ ቅሬታ አሳድሯል። ይህም ባብዛኛው ተሰብሳቢ ላይ ተስፋ የሚያስቆርጥ እና መልሱ አፈሙዝ ብቻ እንደሆነ ግንዛቤ የተወሰደበት ነበር፡፡ የሚገርመው የህዝቡ አስተያየት በራሳቸው ሰው ሲቀረፅ እነሱ የሚመልሱት መልስ ግን እንዲቀረፅ ፈቃደኛ አልነበሩም። በተለይ በረከት፡፡ በሞባይልም መቅረፅ አይቻልም ነበር፡፡
አጠቃላይ ስለቀረቡት ጥያቄዎች ዝርዘር ይዘን እንመለሳለን፡፡
Monday, July 25, 2016
ሰበር_ዜና በምእራብ አርሲ በዶዶላ ወረዳ በኢዶ ከተማ ከፍተኛ ተቃውሞ እየተደረገ ይገኛል ።
በምእራብ አርሲ በዶዶላ ወረዳ በኢዶ ከተማ ከፍተኛ ተቃውሞ እየተደረገ ይገኛል ።
በአሁኑ ሳአት ወደ ከተማዋ የሚያስገባ እና የሚያስወጣን መንገድ በመዝጋት እና የኦሮሞን ባንዲራ በመኪናቸው ላይ በማውለብለብ ትግሉን በቁርጠኝነት እያፋፋሙት ይገኛሉ።
በአሁኑ ሳአት የተኩስ ድምፅ ከተማዋን እያናወጣት ነው 3 መኪና አድማ በተኝ ፖሊስ ወደ ከተማው ገብቶዋል ።
ወደ ፊንፊኔ የሚወስደው መንገድ ተዘግቶዋል ።
ህዝቡ የተለያየ መፈክሮችን እያሰማ ይገኛል በወያኔ መተዳደር አንፈልግም ኦሮሚያ የኦሮሞ ናት ኦሮሞን እየገደሉ ያሉ ለፍርድ ይቀረቡ ኦሮሚያ ደሜን የማፈሰው ላንቺ ነው በማለት እየዘመሩ ከተማውን እየዞሩ ይገኛሉ።


የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኮርፖሬሽን ካሉት 41 ባቡሮች ውስጥ አገልግሎት የሚሰጡት ከ28 አይበልጡም መባሉ
ሥራ ከጀመረ አንድ ዓመት እንኳን ያልሞላው የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኮርፖሬሽን ካሉት 41 ባቡሮች ውስጥ አገልግሎት የሚሰጡት ከ28 አይበልጡም መባሉን ስሰማ — ድንግጥ ነው ያልኩት፡፡ (ኮርፖሬሽኑ የእኔን ያህል እንኳን የደነገጠ አይመስለኝም?!) ባቡሮቹ በችኮላ ወደ ሥራ እንዲገቡ መደረጉና ከቻይናው ድርጅት ጋር በተገባው ውል ላይ የባቡር መለዋወጪያ እንዲያቀርብ የሚያስር ስምምነት ሳይደረግ መቅረቱ ለተፈጠረው ችግር ሰበብ ሆኗል፤ ተብሏል፡፡ … ይሄም የመልካም አስተዳደር ችግር ነው ከተባለ ያመኛል፡፡ የከተማዋን የትራንስፖርት ችግር ይቀርፋሉ ተብለው በከፍተኛ ወጪ፣ ያውም በብድር የተገዙት እነዚህ ባቡሮች፤ አብዛኛውን ጊዜያቸውን በጥገና ማሳለፋቸው አሳሳቢ ነው፤ የተባለ ሲሆን፤ ባቡሮቹ መንገዱ ምቾት እየነሳቸው አልፎ አልፎ ከተዘረጋላቸው ሃዲድ እንደሚወጡ፣ በዚህም ሳቢያ ሃዲዱ እንዲጠረብና በግራሶ እንዲለሰልስ መደረጉ ታውቋል፡፡ ይታያችሁ … ከዓመት በኋላ 40 የነበረው በእጥፍ ጨምሮ 80 ባቡሮች ሲርመሰመሱ እናያለን ብለን ተስፋ ያደረግነውን ሁሉ ኩም አደረጉን!… 13 ባቡሮች ከቆሙ ምን ቀረን?! በቴክኒክ ብልሽትም ቢሆን ለምን ይቆማሉ አልወጣኝም፡፡ ተጠግነው በጊዜ ለምን ወደ ሥራ አይገቡም ነው ጥያቄው፡፡ ችግሩን የሚፈታ የባቡር መለዋወጪያ አቅራቢ የለም ተብሏል፡፡ (“ዊርድ” አለ ፈረንጅ!)
እኔ የምለው ግን … ሃዲዱን የሰራው የቻይና ኩባንያ ነው!! ባቡሩን ያመረተው የቻይና ፋብሪካ ነው!! የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎቱን ለ3 ዓመት የሚመራው የቻይና ማኔጄመንት ነው!! የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኮርፖሬሽን ውል እንኳን መፈራረም ያቅተው? የፈሰሰ ውሃ አይታፈስምና አሁን የሚያዋጣው ለችግሩ አፋጣኝ መፍትሄ መዘየድ ብቻ ነው፡፡ የተሰራው ጥፋት (ስህተት) እንደተለመደው በዝምታ ይታለፍ ግን አልወጣኝም፡፡ “የህዝብ ሀብት ኪሳራ በስኳር ኮርፖሬሽን ይብቃ!”
እኔ የምለው ግን … ሃዲዱን የሰራው የቻይና ኩባንያ ነው!! ባቡሩን ያመረተው የቻይና ፋብሪካ ነው!! የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎቱን ለ3 ዓመት የሚመራው የቻይና ማኔጄመንት ነው!! የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኮርፖሬሽን ውል እንኳን መፈራረም ያቅተው? የፈሰሰ ውሃ አይታፈስምና አሁን የሚያዋጣው ለችግሩ አፋጣኝ መፍትሄ መዘየድ ብቻ ነው፡፡ የተሰራው ጥፋት (ስህተት) እንደተለመደው በዝምታ ይታለፍ ግን አልወጣኝም፡፡ “የህዝብ ሀብት ኪሳራ በስኳር ኮርፖሬሽን ይብቃ!”

የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኮርፖሬሽን ካሉት 41 ባቡሮች ውስጥ አገልግሎት የሚሰጡት ከ28 አይበልጡም መባሉ
ሥራ ከጀመረ አንድ ዓመት እንኳን ያልሞላው የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኮርፖሬሽን ካሉት 41 ባቡሮች ውስጥ አገልግሎት የሚሰጡት ከ28 አይበልጡም መባሉን ስሰማ — ድንግጥ ነው ያልኩት፡፡ (ኮርፖሬሽኑ የእኔን ያህል እንኳን የደነገጠ አይመስለኝም?!) ባቡሮቹ በችኮላ ወደ ሥራ እንዲገቡ መደረጉና ከቻይናው ድርጅት ጋር በተገባው ውል ላይ የባቡር መለዋወጪያ እንዲያቀርብ የሚያስር ስምምነት ሳይደረግ መቅረቱ ለተፈጠረው ችግር ሰበብ ሆኗል፤ ተብሏል፡፡ … ይሄም የመልካም አስተዳደር ችግር ነው ከተባለ ያመኛል፡፡ የከተማዋን የትራንስፖርት ችግር ይቀርፋሉ ተብለው በከፍተኛ ወጪ፣ ያውም በብድር የተገዙት እነዚህ ባቡሮች፤ አብዛኛውን ጊዜያቸውን በጥገና ማሳለፋቸው አሳሳቢ ነው፤ የተባለ ሲሆን፤ ባቡሮቹ መንገዱ ምቾት እየነሳቸው አልፎ አልፎ ከተዘረጋላቸው ሃዲድ እንደሚወጡ፣ በዚህም ሳቢያ ሃዲዱ እንዲጠረብና በግራሶ እንዲለሰልስ መደረጉ ታውቋል፡፡ ይታያችሁ … ከዓመት በኋላ 40 የነበረው በእጥፍ ጨምሮ 80 ባቡሮች ሲርመሰመሱ እናያለን ብለን ተስፋ ያደረግነውን ሁሉ ኩም አደረጉን!… 13 ባቡሮች ከቆሙ ምን ቀረን?! በቴክኒክ ብልሽትም ቢሆን ለምን ይቆማሉ አልወጣኝም፡፡ ተጠግነው በጊዜ ለምን ወደ ሥራ አይገቡም ነው ጥያቄው፡፡ ችግሩን የሚፈታ የባቡር መለዋወጪያ አቅራቢ የለም ተብሏል፡፡ (“ዊርድ” አለ ፈረንጅ!)
እኔ የምለው ግን … ሃዲዱን የሰራው የቻይና ኩባንያ ነው!! ባቡሩን ያመረተው የቻይና ፋብሪካ ነው!! የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎቱን ለ3 ዓመት የሚመራው የቻይና ማኔጄመንት ነው!! የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኮርፖሬሽን ውል እንኳን መፈራረም ያቅተው? የፈሰሰ ውሃ አይታፈስምና አሁን የሚያዋጣው ለችግሩ አፋጣኝ መፍትሄ መዘየድ ብቻ ነው፡፡ የተሰራው ጥፋት (ስህተት) እንደተለመደው በዝምታ ይታለፍ ግን አልወጣኝም፡፡ “የህዝብ ሀብት ኪሳራ በስኳር ኮርፖሬሽን ይብቃ!”
እኔ የምለው ግን … ሃዲዱን የሰራው የቻይና ኩባንያ ነው!! ባቡሩን ያመረተው የቻይና ፋብሪካ ነው!! የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎቱን ለ3 ዓመት የሚመራው የቻይና ማኔጄመንት ነው!! የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኮርፖሬሽን ውል እንኳን መፈራረም ያቅተው? የፈሰሰ ውሃ አይታፈስምና አሁን የሚያዋጣው ለችግሩ አፋጣኝ መፍትሄ መዘየድ ብቻ ነው፡፡ የተሰራው ጥፋት (ስህተት) እንደተለመደው በዝምታ ይታለፍ ግን አልወጣኝም፡፡ “የህዝብ ሀብት ኪሳራ በስኳር ኮርፖሬሽን ይብቃ!”

Saturday, July 16, 2016
አንጻራዊ መረጋጋት አግኝታ በነበረው ጎንደር እንደገና ተቃዉሞ አገረሸ
አጋዚዎች ህዝቡን ለመጨፍቸፍ እየተዘጋጁ ነው –
የጎንደር ሕዝብ ኮሎኔል ደመቀን አትወስዱም ብሎ እየዛተ ነው –
የጎንደር ሕዝብ ኮሎኔል ደመቀን አትወስዱም ብሎ እየዛተ ነው –
በክልሉ የጸጥታ ሃይሎችና በሕዝቡ (በነ ኮሎኔል ደመቀ) መካከል ድርድር ተደረጎ ነበር። በድርድሩ ህወሃቶች የታፈኑ የወልቃይት ሌሎች የኮሚቴ አባላትን እንዲፈቱና ኮሎኔል ደመቀም በክልሉ የፖሊስ መመሪያ እንዲቆዩ ነበር። በዚህም መክንያት ላለፉት ሁለት ቀናት በጎንደር አንጻራዊ መረጋጋት ተከስቶ ነበር።
ሆኖም ጸረ-ሰላም እና ጸረ-መረጋጋት ስለሆነ፣ የክልሉ የጸጥታይ ሃይል ነገሮችን በሰላም ተቆጣጥሮ ባለበት ሁኔታ ፣ ከትግራይ በአይሮፕላን ወደ ባህር ዳር በርካታ አጋዚዎች በማስገባት፣ ከዚያም በሌሊት ወደ ጎንደር በመግባት የሕዝቡን ጥያቄ በኃይልና በጭካኔ ለመጨፍለቅ እየተዘጋጁ ነው።
በትላንታንው እለት ሰላማዊ የሆኑትና እና ነገሮች ወደ አላስፈላጊ ደረጃ እንዳይደርስ ፍላጎት የነበራቸው ኮሎኔል ደመቀ፣ ለድርድር ሲሉ ራሳቸው በፍቃዳቸው ለክልሉ ሃላፊዎች ቢሰጡም፣ ወያኔዎች ግን በአማራዉ ክልል አይቆይም ይዘን መሄድ አለብን የሚል ግትር አቋም በመያዛቸው ፣ ድርድር ፈርሷል። ይሄንን በተመለከተ ለሕዝብ በጽሁፍ የገለጹት ኮሎኔል ደመቀ” ድርድሩ ፈርሷል፤ ኑ ና ከተከበብኩበት ነጻ አውጡኝ!” የሚል ጥሪ አስተላልፈዋል። ኮሎኔል ደመቀ ባስተላለፉት ጽሁፍ ጽሁፍ ለጎንደር፣ ለትክልድንጋይ፣ ለአርማጭሆ፣ ለቋራ፣ለሶሮቃና ለበርካታ ወረዳ ነዋሪዎች ነው ጥሪ ያቀረቡት።
የሕወሃቱ ጌታቸው ረዳ ና የወያኔ ሜዲያ የወልቃይት ኮሚቴ አባላትን እንደ ሽፍቶችና የሻ’እቢያ ተላላኪዎች አደረጎ በማቅርብ፣ በጎንደር ሙሉ ለሙሉ መረጋጋት እንዳለ፣ ወንጀሎችም እንደታያዙ በመግልጽ የዉሸት ዘገባዎች ለሕዝብ ቢያስተላለፉ፣ በዛሬ እለት ግን እንደገና ህዝባዊ ተቃዉሞ ተቀስቅሷል። ተኩሶችም እየተሰሙ ነው። አጋዚዎች በጎንደሬው ላይ፣ በቂም በቀልና በጣላቻ፣ ከፍተኛ የዘር ማጥፋት ወንጀል ለመፈጸምም የቆረጡ ይመስላል።
ከዚህ በታች የምታዩት ዛረ በጎንደር ከተማ የተነሳ ሲሆን ደብዳቤው ደግሞ ኮሎኔል ደምቀ የጻፉት ደብዳቤ ነው።

Thursday, July 14, 2016
አርበኞች ግንቦት 7 ለጎንደር ህዝብ አጋርነቱን እየገለጸ እንደሚገኝ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተናገሩ

አርበኞች ግንቦት 7 መስዋዕትነት እየከፈለ ለሚገኘው የጎንደር ህዝብ አጋርነቱን እየገለጸ እንደሚገኝ ሊቀመንበሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተናገሩ። የአርበኞች ግንቦት 7 ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በምስልና ድምፅ ከኤርትራ ረቡዕ ዕለት ባስተላለፉት መልዕክት የአማራም ህዝብ ሆነ መላው የኢትዮጵያ ህዝብ አጋርነቱን እንዲያሳይ ጥሪ አቅርበዋል።
የወልቃይት ህዝብ ማንነቱን በተመለከተ በህጋዊና ሰላማዊ በሆነ መንገድ ያቀረበው ጥያቄ በህወሃት በኩል የሃይል ምላሽ መሰጠቱ የቀሰቀሰው ተቃውሞ ወደግጭት ማምራቱን በጥሪያቸው ያስታወሱት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ በጎንደር የታየው ህዝባዊ ዕምቢተኝነት በስርዓቱ ሰለባ ለሆኑትና ለውጥ ለሚሹ ሁሉ መነቃቃትን የፈጠረ እንደሆነ አመልክተዋል።
“ከተባበርን አንጸናለን፣ ከተከፋፈልን እንወድቃለን” በማለት ለሁሉም ኢትዮጵያውያን የአጋርነት ጥሪ ያቀረቡት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ “ዛሬ በጎንደር ከተማ እና አካባቢዋ እየተዋደቁ ካሉ ወገኖቻችን ጎን ካልቆም በህወሃት የሚደርስብን አፈና ማለቂያ አይኖረውም በማለት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። የአርበኞች ግንቦት 7 ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ለመከላከያና ለፌዴራል ፖሊስ አባላት ለብዓዴን፣ ኦህዴድ፣ ደህዴን እንዲሁም ለህወሃት አባላት ጭምር በገዳዮችና ዘራፊዎች ላይ ተነሱ በማለት ጥሪ አቅርበዋል።
አገዛዙን በመቃወም የሚደረጉ ህዝባዊ እንቅስቃሴዎች የትግራይን ህዝብ ለማጥቃት የተካሄደ በማስመሰል የሚቀርበውን አሳፋሪ ሴራ እንዲያጋልጥም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
የኦሮሚያና የአማራ ክልል የፖሊስና የሚሊሺያ አባላት ለነበራችውና አሁንም ላላችሁ በጎ ሚና ህዝቡ አክብሮቱን ይሰጣችኋል በማለት ከኤርትራ በምስልና በድምፅ መልዕክት ያስተላለፉት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከዚህ ውጭ በወንጀል ተባባሪ የሆኑና በግድያ ተሳታፊ የሆኑ የጸጥታ ሃይሎች በማናቸውም መንገድ ከተጠያቂነት ነጻ እንደማይሆኑ አሳስበዋል።
“በአንድነት ከተነሳት የነጻነት ቀን ቀርባለች” በማለት ወደንግግራቸው ማጠቃለያ የመሩት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ በሁሉም የሃገሪቱ ክልሎች የአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዮች እንደሚገኙ አመልክተው፣ “ስትሞቱ እየሞትን ስትቆስሉ እየቆሰልን፣ ሊገድሏችሁ ያኮበኮቡትን እየታገልን እስከመጨረሻው የድል ምዕራፍ ከውስጣቸው እንደማንለይ ዕወቁት” ሲሉ መልዕክታቸውን አጠቃለዋል።
የወልቃይት ህዝብ ማንነቱን በተመለከተ በህጋዊና ሰላማዊ በሆነ መንገድ ያቀረበው ጥያቄ በህወሃት በኩል የሃይል ምላሽ መሰጠቱ የቀሰቀሰው ተቃውሞ ወደግጭት ማምራቱን በጥሪያቸው ያስታወሱት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ በጎንደር የታየው ህዝባዊ ዕምቢተኝነት በስርዓቱ ሰለባ ለሆኑትና ለውጥ ለሚሹ ሁሉ መነቃቃትን የፈጠረ እንደሆነ አመልክተዋል።
“ከተባበርን አንጸናለን፣ ከተከፋፈልን እንወድቃለን” በማለት ለሁሉም ኢትዮጵያውያን የአጋርነት ጥሪ ያቀረቡት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ “ዛሬ በጎንደር ከተማ እና አካባቢዋ እየተዋደቁ ካሉ ወገኖቻችን ጎን ካልቆም በህወሃት የሚደርስብን አፈና ማለቂያ አይኖረውም በማለት መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል። የአርበኞች ግንቦት 7 ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ለመከላከያና ለፌዴራል ፖሊስ አባላት ለብዓዴን፣ ኦህዴድ፣ ደህዴን እንዲሁም ለህወሃት አባላት ጭምር በገዳዮችና ዘራፊዎች ላይ ተነሱ በማለት ጥሪ አቅርበዋል።
አገዛዙን በመቃወም የሚደረጉ ህዝባዊ እንቅስቃሴዎች የትግራይን ህዝብ ለማጥቃት የተካሄደ በማስመሰል የሚቀርበውን አሳፋሪ ሴራ እንዲያጋልጥም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
የኦሮሚያና የአማራ ክልል የፖሊስና የሚሊሺያ አባላት ለነበራችውና አሁንም ላላችሁ በጎ ሚና ህዝቡ አክብሮቱን ይሰጣችኋል በማለት ከኤርትራ በምስልና በድምፅ መልዕክት ያስተላለፉት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከዚህ ውጭ በወንጀል ተባባሪ የሆኑና በግድያ ተሳታፊ የሆኑ የጸጥታ ሃይሎች በማናቸውም መንገድ ከተጠያቂነት ነጻ እንደማይሆኑ አሳስበዋል።
“በአንድነት ከተነሳት የነጻነት ቀን ቀርባለች” በማለት ወደንግግራቸው ማጠቃለያ የመሩት ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፣ በሁሉም የሃገሪቱ ክልሎች የአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዮች እንደሚገኙ አመልክተው፣ “ስትሞቱ እየሞትን ስትቆስሉ እየቆሰልን፣ ሊገድሏችሁ ያኮበኮቡትን እየታገልን እስከመጨረሻው የድል ምዕራፍ ከውስጣቸው እንደማንለይ ዕወቁት” ሲሉ መልዕክታቸውን አጠቃለዋል።
ሰበር ዜና. . . . . የህወሃት ብሐራዊ መረጃ አጣብቂኝ ዉስጥ ገብቶአል።
በጎንደር ከተማ የሚገኙ የእስራኤል ከፍተኛ ባልስልጣኖችን ለማዉጣት ከእስራኤል ሔለኒክ አየር ሐይል የልዩ ሐይል ( SPECIAL FORCE ) አባላትን የያዘ የጦር ጀቶችና አፓቼ ሄሊኮፍተሮች ( Apache Helicopters ) ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ የተጠየቀዉ የወያኔዉ ብሔራዊ ደህንነት አመጽ በተቀሰቀሰባቸዉ የጎንደር አካባቢዎች ሰላም ሰፍሮዋል የሚል የተዛባ ማስተባበያ እየሰጠ ይገኛል።
ለዚህ ሁሉ ብጥብጥ መንስኤ የሆነዉ የብሔራዊ መረጃ ሌሎች የታጠቁ ተጨማሪ የደህንነት አፋኝ ሐይሎች ህዝቡን አመሳስሎ ሊያስገባ መሆኑን ታማኝ የመረጃ ምንጮቻችን የገለጹ ሲሆንበተጨማሪ በክልሉ የሚገኙ የደህንነት ከፍተኛ አመራሮች አስተዳደሮችና ቁልፍ የስለላ ግለሰቦች ጎንደርን ለቀዉ እንዲወጡ ትእዛዝ ሲያስተላልፍ ህዝባቸዉ ላይ ተመጣጣኝ እርምጃ እንዲወስድ ለክክሉ የመከላከልና ዘመቻ ስምሪት ክፍል ትእዛዝ ቢተላለፍም የመከላከያ የጦር አባላትና፣ የአካባቢ ሚሊሻዎች እንዲሁም የክልሉ የፖሊስ አባላት አንዳች ጥይት እንደማይተኩሱና ህዝቡ ላይ ለሚወሰድ ማንኛዉንም አይነት እርምጃ የመከላከል ግዴታቸዉን እንደሚወጡ ለመረጃ ድርጅቱ በድፍረት ገልጸዋል።
በተያያዘ ሁኔታ አጋጣሚዉ የሰመረላቸዉ የዉስጥ አርበኞች በተጠናከረ መልኩ ህዝብን ሲገድሉና ሲያሰቃዩ የነበሩ አፋኝ ግለሰቦችን እያሳደዱ በማደን ላይ መሆናቸዉን የአርበኞቹ ምንጭ ጠቅሰዋል።
ለዚህ ሁሉ ብጥብጥ መንስኤ የሆነዉ የብሔራዊ መረጃ ሌሎች የታጠቁ ተጨማሪ የደህንነት አፋኝ ሐይሎች ህዝቡን አመሳስሎ ሊያስገባ መሆኑን ታማኝ የመረጃ ምንጮቻችን የገለጹ ሲሆንበተጨማሪ በክልሉ የሚገኙ የደህንነት ከፍተኛ አመራሮች አስተዳደሮችና ቁልፍ የስለላ ግለሰቦች ጎንደርን ለቀዉ እንዲወጡ ትእዛዝ ሲያስተላልፍ ህዝባቸዉ ላይ ተመጣጣኝ እርምጃ እንዲወስድ ለክክሉ የመከላከልና ዘመቻ ስምሪት ክፍል ትእዛዝ ቢተላለፍም የመከላከያ የጦር አባላትና፣ የአካባቢ ሚሊሻዎች እንዲሁም የክልሉ የፖሊስ አባላት አንዳች ጥይት እንደማይተኩሱና ህዝቡ ላይ ለሚወሰድ ማንኛዉንም አይነት እርምጃ የመከላከል ግዴታቸዉን እንደሚወጡ ለመረጃ ድርጅቱ በድፍረት ገልጸዋል።
በተያያዘ ሁኔታ አጋጣሚዉ የሰመረላቸዉ የዉስጥ አርበኞች በተጠናከረ መልኩ ህዝብን ሲገድሉና ሲያሰቃዩ የነበሩ አፋኝ ግለሰቦችን እያሳደዱ በማደን ላይ መሆናቸዉን የአርበኞቹ ምንጭ ጠቅሰዋል።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !!
( ጉድሽ ወያኔ )
( ጉድሽ ወያኔ )
,

Saturday, July 9, 2016
ሰበር ዜና.. በደቡብ አፍርካ ጆሐንስበርግ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክርስቲያን መድሐኒያለም ቤ/ክርስቲያን ዉስጥ የተነሳዉ አለመግባባት ወደ መጠፋፋት በመገስገስ ላይ ነዉ።
ደቡብ አፍሪካ ጆሐንስበርግ ከተማ የሚገኘዉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መድሐኒያለም ቤ/ክርስቲያን ዉስጥ የተነሳዉ አለመግባባት ተባብሶ ወዳልተፈለገ የእርስ በእርስ ጸብ ተቀይሯ! መሐበር ምእመናን ይተባለዉ አካል ከከፍተኛ የፖሊስ አባላት ጋር በመመሳጠር ቤ/ክርስቲያኗን ከዘጋት ሰንበትበት ብሏል። ይህን ተንተርሶ በትናንትናዉ እለት ሐምሌ 08/2016 የሰበካ ጉባኤ አባላት የተባለዉ አካል በበኩሉ ቤ/ክርስቲያኗን በሔይል መነጠቁንና መወረሱን ጠቅሶ ለደቡብ አፍሪካ ከፍተኛ ፍርድ ቤ/ት በመክሰሱ. ፍርድ በቱ ቤ/ክርስቲያኗ የምትገኝበትን አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ አዛዥ ወይም ሂልብሮ ፖሊስ ስቴሽን ኮማንደር እና አንድ ከፍተኛ ሚኒስቴር እንዲሁም አባጾመ ልሳስንና አጋሮቻቸዉ በህግ ፊት እንዲቀርብቡ እና ቤ/ክርስቲያኗም ባስቸኳይ እንድትከፈት ወስኗል። ይህንኑ የፍርድ ቤት ዉሳኔ የማስፈጸም ስራን ለማከናወን ሲባል በተደረገ አለምግባባት በተንነሳ ጸብ አቶ ይልማ ሸዋ የተባለ ግለሰብ እና ሌሎችም አግባብ ያልሆነ ጥቃት መፈጸሙን ምንጮቻችን አሳዉቀዋል። በደቡብ አፍርካ የመድሐኒያለም ቤ/ክርስቲያን ላይ ዉስጥ ለዉስጥ በተጠና መልኩ እያደራጀና እያሰማራ ጸቡን በማካረር በኩል ትልቁን ሚና በመጫወት ላይ የሚገኘዉ የህወሃት ወያኔያዊ ተልእኮ ለመሆኑ የጠቆሙን ምንጮች በምስል የተደገፈ መረጃ አድርሰዉናል። በመሆኑም ከታች በፎቶ ላይ እንደምትመልከቱት ከደቡብ አፍሪካ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝና መረጃዎችን በማቀበል ከሲኖዶስ ጋር በተመሳጠረ ሁናቴ ከህዝብ የተሰበሰበን ሐብት ለምዝረፍ እንዲሁም ኢሃዲጋዊ አገልግሎትን ለማቀናበር የሚሰሩትን ግለሰቦች በተለይም ለዚህ አለምግባባት ዋነኛ ተዋናዮችን እንጠቁማለን። ከታች በፎቶ ላይ እንደምትመለከቱት ከሲኖዶሱ አዉራ አቡነ ማትያስ ጎን በስተቀኝ በኩል የተቀመጠዉ ግለሰብ ፍሰሐ ( ፊሽ ) የሚባል ሲሆን ወንድሙ የአዲስ አበባ አለም አቀፍ ኤርፖርት የጸጥታ ክፍል ሐላፊ ነዉ ፍሰሐ በደቡብ አፍሪካ ለረጅም ግዜ ነዋሪ የነበረ ሲሆን ለህወሃት የስለላ መረብ ቀኝ እጅ በመሆን ከደቡብ አፍሪካ ወደ ኢትዮጵያ የሚጓዙ ወገኖቻችንን በማስጠለፍ ለእስር እና ለእንግልት እንዲዳረጉ በማድረግ ስራ ላይ ተሰማርቶ ይገኛል። ፍሰሐ ከአዲስ አበባ ሆኖ ወደ ደቡብ አፍሪካ መመደብ የሚገባቸዉን ጳጳሳትና ቀሳዉስት በመምረጥና በመጠቆም ከሲኖዶሱ ጋር የሚሰራ ሲሆን ፍሰሐ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ለደቡብ አፍሪካ ጆሐንስበርግ ቤ/ክርስቲያን እዚህ ደረጃ መድረስ የመጀመሪያ ተጠያቂ ነዉ። ከፍሰሐ አጠገብ የተቀመጠዉ ዘሚካኤል የተባለዉ ግለሰብ በተመሳሳዩ በደቡብ አፍሪካ ነዋሪ ሲሆን የቤ/ክርስቲያኗን መዘጋት በዉስጥ ተንቀሳቅሶ በመምራት ትልቅ ሚና ከመጫወት ባለፈ መልኩ በቤ/ክርስቲያንዋ ምክንያት በተፈጠረዉ አለምግባባት አግባብ ያልሆኑ የወንጀል ክሶች በተለያዩ ግለሰቦች ላይ እንዲከፈት በማድረግ ሰዎች እንዲታሰሩ ከፍተኛ ሚን ተጫዉቷል እየተጫወተም ይገኛል። ከህወሃቱ ሲኖዶስ አዉራ አቡነ ማትያስ አጠገብ ስተግራ በኩል የተቀመጠዉ ግለሰብ ደግሞ ከፍያለዉ የተባለዉ ግለሰብ የትዳር ጓዱ አበራሽ የተባለች የህወሃት የቀድሞ ወታደር እና የአሁኑ የብሐራዊ መረጃ የድህንነት ስርጭት አባል ናት ከፍያለዉ በሲቪክ መሐበራትና በተለያዩ ወያኔያዊ ኡደቶች ላይ በመንቀሳቀስ ህወሃትን ያገለግላል። ዉድ ወገኖቻችን ይህ በወያኔ የበላይ አቀናባሪነት መሐበረ ምእመናን በሚል እና ሰበካ ጉባኤ በተባለ የሐይል ስብሰብ የተከፋፈለዉ ቡድን በእንዲህ ያለ እርስ በእርስ የመጠፋፋት ሁኔታ ላይ በሚገኝበት ወቅት ላይ የማስታረቅ ስራ መስራት የነበረበት የአዲስ አበባዉ ሲኖዶስ የባሰዉን በደቡብ አፍሪካ በህዝብ ዘንድ ቂም የተቋጠረባቸዉን አቡነ ያእቆብን ለቤተ ክርስቲያኗ አስተዳዳሪነት ለመላክ ሽር ጉድ በማለት ላይ ይገኛል በመሆኑም ከሁለቱም ወገን ገለልተኛ የሆኑ አንድ አባት ነገ ይገባሉ የተባሉት አቡነ ያእቆብ ወደ ጆሐንስበርግ ከመንቀሳቀሳቸዉ ቀደም ብለዉ ሁለቴ ኢንዲያስቡ አሳስባለዉ ሲሉ ምክር ቢጤ ሰጥተዋል። ዉድ ኢትዮጵያዊያን ከታች የተቀመጠዉን ፎቶ ልብ ብላችሁ ተመልከቱ አቡኑ ቢሮ ሲገቡ ክርስቶስ ኢየሱስ የተሰቀለበትን እርሱም መከራ የተቀበልከበትን መስቀል በምንጣፉ ላይ እንደሚረግጡ ያስታዉሱ!! ወያኔን ከሐገራችንና ከእመነት ቤታችን ይንቀልልን!! ጉድሽ ወያኔ

የአሜሪካ ሴናተሮች አገራቸው ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን ድጋፍ እንድትመረምር ጠየቁ
የኢትዮጵያ መንግስት አክቲቪስቱን አንዳርጋቸው ጽጌን በማፈን በህገ ወጥ መንገድ በማሰሩና በአገሩ ውስጥ በሚፈጽማቸው ጥሰቶች የተነሳ የአሜሪካ ሴናተሮች ኮሚቴ አሜሪካ ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን እርዳታ እንድትመረምር ለማድረግ ጥሪ ለማቅረብ የሚያስችለውን ረቂቅ ለማጽደቅ የመነሻ ይሁንታን ከሰኔቱ ማግኘቱ ተሰምቷል፡፡
ረቂቁ ‹‹ድጋፍ ለሰብዓዊ መብት መከበርና መልካም አስተዳደርን በኢትዮጵያ ማበረታታት››የሚል ስያሜ የተሰጠው ሲሆን በሰኔቱ የህግ አውጪዎች ስብሰባ ወቅት የመጀመሪያውን ደረጃ ለማለፍ የሚያስችለውን ማረጋገጫ በውጪ ግኑኝነት ኮሚቴ ውስጥ ከሚገኙ ሴናተሮች ማግኘቱ ተጠቅሷል፡፡
በረቂቁ የሰፈረው ጽሁፍ የኢትዮጵያ መንግስት በእስር ላይ የሚገኙ ተቃዋሚዎቹን፣አክቲቪስቶችንና ጋዜጠኞችን እንዲለቅና መንግስትን የሚተቹ ሰዎችን ለማሰር እየተጠቀመበት የሚገኝን ህግ እንዲያርምና የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ጆን ኬሪ ለኢትዮጵያ በመሰጠት ላይ የሚገኘውን የደህንነት ድጋፍ እንዲገመግሙ ይጠይቃል ፡፡
ረቂቁ የቀረበው ከአሜሪካ ጋር ግኑኝነት ያለውና በእስር ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ መንግስት ተቃዋሚና አክቲቪስት የአንዳርጋቸው ጽጌ ቀጣይ ዕጣ ፈንታ እጅግ አሳሳቢ መሆኑ በተነገረበት ወቅት ነው፡፡ባለቤቱና ልጆቹ አሜሪካዊ ዜግነት ያላቸው እንግሊዛዊው አንዳርጋቸው በወርሃ ሰኔ 2006 ከየመን አየር መንገድ ታፍኖ ወደኢትዮጵያ ከተወሰደ በኋላ በ2002 በሌለበት የተላለፈበት የሞት ፍርድ ተግባራዊ ሊደረግበት እንደሚችል ተሰግቷል፡፡አንዳርጋቸው ላይ የሞት ፍርድ የተላለፈበትን ሂደት የተከታተሉት የአሜሪካ ዲፕሎማቶች በጊዜው ውሳኔው ፖለቲካዊ ብቀላና ችሎቱም መሰረታዊ የሚባሉ የህግ ሂደቶችን ያልተከተለ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
የአንዳርጋቸው ባለቤት ይኖሩባት የነበረችው ሜሪላንድ ከተማ ሴናተር የሆኑት ቤን ካርዲን ረቂቁን በዋናነት ለሰኔቱ ማቅረባቸው ተነግሯል፡፡ሴናተሩ ቤን ካርዲን የአንዳርጋቸው ጉዳይ በኢትዮጵያ የመንግስት ተቃዋሚዎችን እንደሚወክል ይናገራሉ፡፡
በኢትዮጵያ የተቃውሞ ፖለቲካ ውስጥ ዝነኛ የሆኑት አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ዙሪያ በ1998 ለአሜሪካ ህግ አውጪ ምክር ቤት ንግግር አድርገው ነበር፡፡ለሴኔቱ በወቅቱ ባደረጉት ንግግር ‹‹በኢትዮጵያ መንግስት እየተፈጸመ የሚገኘው የአፈና መጠን በአገሪቱ የጭለማ ወቅት ተደርጎ ይቆጠር በነበረው በወታደራዊው አገዛዝ ይፈጸም ከነበረው ልቋል››በማለት ተናግረው ነበር፡፡
አንዳርጋቸው ከታፈኑበት ቅጽበት ጀምሮ የኢትዮጵያ ባለስልጣናት ቤተሰቦቻቸው ጨምሮ በማንም እንዳይጎበኙ አድርገዋል፡፡በምርመራ ላይ እንደነበሩ የሚያሳይ ቪዲዮም በብሄራዊው ቴሌቭዥን አማካኝነት ለእይታ አቅርበዋል፡፡ቶርቸር በኢትዮጵያ ወህኒ ቤቶች የተለመደ በመሆኑም አንዳርጋቸውም ቶርቸር ሳይፈጸምባቸው እንዳልቀረ ስጋቶች አሉ፡፡
ባለፈው ዓመት የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ታሪካዊ ጉብኝት በማድረግ ወደኢትዮጵያ ባመሩበት ወቅት የአገሪቱን ገዢ ፓርቲ የተቃዋሚዎቹን ድምጾች በማፈኑና ህጋዊነትን ባለመከተሉ ተቃውሟቸውን አሰምተው ነበር፡፡የአንዳርጋቸው ጽጌን ቤተሰቦች በመደገፍ ላይ የሚገኘው አለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሪፕራይቭ ለኦባማ አስተዳደር በጻፈው ደብዳቤ ኦባማ የኢትዮጵያ ባለስልጣናትን ሲገናኙ የአንዳርጋቸውን ጉዳይ እንዲያነሱባቸው ተማጽንኦ የነበረ ቢሆንም ምላሽ አለማግኘቱ ታውቋል፡፡
በሪፕራይቭ የሞት ቅጣትን ከመላው አለም ለማስቀረት ንቅናቄ በማድረግ ላይ የሚገኘውን ቡድን በዳይሬክተርነት የሚመሩት ማያ ፎ ‹‹ላለፉት አመታት የኢትዮጵያ መንግስት ጋዜጠኞችን፣ጦማርያንንና ተቃዋሚ አክቲቪስቶችን ለማፈን ያለተቃውሞ የሄደበትን የአፈና መንገድ ሴናተሮቹ ማውገዛቸው ትክክል ነው፡፡በመንግስት ጥቃት ከደረሰባቸው አንዱ አንዳርጋቸው ነው፡፡ አንዳርጋቸው በዛ ያሉ ጉዳቶች ደርሰውበታል፡፡ከአፈና ጀምሮ ቶርቸር ተፈጽሞበታል፡፡በሌለበት የሞት ፍርድ የተላለፈበትን አንዳርጋቸውን አሜሪካዊያኑ ቤተሰቦቹ አጠገባቸው ሊያገኙት በእጅጉ ይናፍቃሉ፡፡የኦባማ አስተዳደር በኢትዮጵያ የህግ የበላይነትንና ዴሞክራሲን ለማሻሻል ቆራጥ ከሆነም ዋይት ሐውስ ከሴኔቱ የሚቀርብለትን የማንቂያ ደወል በአስቸኳይ በማድመጥ እንደ አንዳርጋቸው ያሉ የፖለቲካ እስረኞች እንዲለቀቁ መስራት ይኖርበታል››ብለዋል፡፡
የወሬው ምንጭ ሪፕራይቭ
ረቂቁ ‹‹ድጋፍ ለሰብዓዊ መብት መከበርና መልካም አስተዳደርን በኢትዮጵያ ማበረታታት››የሚል ስያሜ የተሰጠው ሲሆን በሰኔቱ የህግ አውጪዎች ስብሰባ ወቅት የመጀመሪያውን ደረጃ ለማለፍ የሚያስችለውን ማረጋገጫ በውጪ ግኑኝነት ኮሚቴ ውስጥ ከሚገኙ ሴናተሮች ማግኘቱ ተጠቅሷል፡፡
በረቂቁ የሰፈረው ጽሁፍ የኢትዮጵያ መንግስት በእስር ላይ የሚገኙ ተቃዋሚዎቹን፣አክቲቪስቶችንና ጋዜጠኞችን እንዲለቅና መንግስትን የሚተቹ ሰዎችን ለማሰር እየተጠቀመበት የሚገኝን ህግ እንዲያርምና የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ጆን ኬሪ ለኢትዮጵያ በመሰጠት ላይ የሚገኘውን የደህንነት ድጋፍ እንዲገመግሙ ይጠይቃል ፡፡
ረቂቁ የቀረበው ከአሜሪካ ጋር ግኑኝነት ያለውና በእስር ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ መንግስት ተቃዋሚና አክቲቪስት የአንዳርጋቸው ጽጌ ቀጣይ ዕጣ ፈንታ እጅግ አሳሳቢ መሆኑ በተነገረበት ወቅት ነው፡፡ባለቤቱና ልጆቹ አሜሪካዊ ዜግነት ያላቸው እንግሊዛዊው አንዳርጋቸው በወርሃ ሰኔ 2006 ከየመን አየር መንገድ ታፍኖ ወደኢትዮጵያ ከተወሰደ በኋላ በ2002 በሌለበት የተላለፈበት የሞት ፍርድ ተግባራዊ ሊደረግበት እንደሚችል ተሰግቷል፡፡አንዳርጋቸው ላይ የሞት ፍርድ የተላለፈበትን ሂደት የተከታተሉት የአሜሪካ ዲፕሎማቶች በጊዜው ውሳኔው ፖለቲካዊ ብቀላና ችሎቱም መሰረታዊ የሚባሉ የህግ ሂደቶችን ያልተከተለ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
የአንዳርጋቸው ባለቤት ይኖሩባት የነበረችው ሜሪላንድ ከተማ ሴናተር የሆኑት ቤን ካርዲን ረቂቁን በዋናነት ለሰኔቱ ማቅረባቸው ተነግሯል፡፡ሴናተሩ ቤን ካርዲን የአንዳርጋቸው ጉዳይ በኢትዮጵያ የመንግስት ተቃዋሚዎችን እንደሚወክል ይናገራሉ፡፡
በኢትዮጵያ የተቃውሞ ፖለቲካ ውስጥ ዝነኛ የሆኑት አንዳርጋቸው በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ዙሪያ በ1998 ለአሜሪካ ህግ አውጪ ምክር ቤት ንግግር አድርገው ነበር፡፡ለሴኔቱ በወቅቱ ባደረጉት ንግግር ‹‹በኢትዮጵያ መንግስት እየተፈጸመ የሚገኘው የአፈና መጠን በአገሪቱ የጭለማ ወቅት ተደርጎ ይቆጠር በነበረው በወታደራዊው አገዛዝ ይፈጸም ከነበረው ልቋል››በማለት ተናግረው ነበር፡፡
አንዳርጋቸው ከታፈኑበት ቅጽበት ጀምሮ የኢትዮጵያ ባለስልጣናት ቤተሰቦቻቸው ጨምሮ በማንም እንዳይጎበኙ አድርገዋል፡፡በምርመራ ላይ እንደነበሩ የሚያሳይ ቪዲዮም በብሄራዊው ቴሌቭዥን አማካኝነት ለእይታ አቅርበዋል፡፡ቶርቸር በኢትዮጵያ ወህኒ ቤቶች የተለመደ በመሆኑም አንዳርጋቸውም ቶርቸር ሳይፈጸምባቸው እንዳልቀረ ስጋቶች አሉ፡፡
ባለፈው ዓመት የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ታሪካዊ ጉብኝት በማድረግ ወደኢትዮጵያ ባመሩበት ወቅት የአገሪቱን ገዢ ፓርቲ የተቃዋሚዎቹን ድምጾች በማፈኑና ህጋዊነትን ባለመከተሉ ተቃውሟቸውን አሰምተው ነበር፡፡የአንዳርጋቸው ጽጌን ቤተሰቦች በመደገፍ ላይ የሚገኘው አለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሪፕራይቭ ለኦባማ አስተዳደር በጻፈው ደብዳቤ ኦባማ የኢትዮጵያ ባለስልጣናትን ሲገናኙ የአንዳርጋቸውን ጉዳይ እንዲያነሱባቸው ተማጽንኦ የነበረ ቢሆንም ምላሽ አለማግኘቱ ታውቋል፡፡
በሪፕራይቭ የሞት ቅጣትን ከመላው አለም ለማስቀረት ንቅናቄ በማድረግ ላይ የሚገኘውን ቡድን በዳይሬክተርነት የሚመሩት ማያ ፎ ‹‹ላለፉት አመታት የኢትዮጵያ መንግስት ጋዜጠኞችን፣ጦማርያንንና ተቃዋሚ አክቲቪስቶችን ለማፈን ያለተቃውሞ የሄደበትን የአፈና መንገድ ሴናተሮቹ ማውገዛቸው ትክክል ነው፡፡በመንግስት ጥቃት ከደረሰባቸው አንዱ አንዳርጋቸው ነው፡፡ አንዳርጋቸው በዛ ያሉ ጉዳቶች ደርሰውበታል፡፡ከአፈና ጀምሮ ቶርቸር ተፈጽሞበታል፡፡በሌለበት የሞት ፍርድ የተላለፈበትን አንዳርጋቸውን አሜሪካዊያኑ ቤተሰቦቹ አጠገባቸው ሊያገኙት በእጅጉ ይናፍቃሉ፡፡የኦባማ አስተዳደር በኢትዮጵያ የህግ የበላይነትንና ዴሞክራሲን ለማሻሻል ቆራጥ ከሆነም ዋይት ሐውስ ከሴኔቱ የሚቀርብለትን የማንቂያ ደወል በአስቸኳይ በማድመጥ እንደ አንዳርጋቸው ያሉ የፖለቲካ እስረኞች እንዲለቀቁ መስራት ይኖርበታል››ብለዋል፡፡
የወሬው ምንጭ ሪፕራይቭ

Thursday, July 7, 2016
በአምቦ ዩኒቨርስቲ አንድ የጸጥታ አባል ሁለት የፌዴራል ፖሊሶችን ገደለ
በአዲስ አበባ ከተማ በቅርብ ዕርቀት ላይ በሚገኘው የአምቦ ዩኒቨርስቲ ቅጥር ግቢ ተመድቦ በማገልገል ላይ የነበረ አንድ የጸጥታ አባል ሁለት የፌዴራል ፖሊስ አባላትን ገድሎ ማምለጡን እማኞች ለኢሳት አስታወቁ።
አዋሮ ተብሎ በሚጠራው የዩኒቨርስቲው ካምፓስ ሰኞ በጸጥታ ባልደርባው በተፈጸመው ጥቃት ሶስት ተጨማሪ የፌዴራል ፖሊስ አባላት በጥይት ጉዳይ እንደደረሰባቸው ለደህንነታቸው ሲሉ ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ የአምቦ ከተማ ነዋሪ ከዜና ክፍላችን ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ገልጸዋል።
የአፋር ብሄር ተወላጅ መሆኑ የተነገረለት የጸጥታ ባልደርባ በሙስሊም የጾም ወቅት ከስራ ምደባ ጋር በተገናኘ ከሃላፊዎቹ ጋር በተደጋጋሚ አለመግባባት ውስጥ መቆየቱንና ድርጊቱ የዚሁ መነሻ እንደሆነ ከእማኞች ለመረዳት ተችሏል።
ስሙ ለጊዜው ያልተገለጸው የጸጥታ አባል ከሃላፊዎቹ ጋር የተፈጠረውን አለመግባባት ምክንያት በማድረግ ሰኞ የዩኒቨርስቲው ቅጥር ግቢ ተኩስ መክፈቱንና ሁለት የጸጥታ ባልደርቦችን እንደገደለ ታውቋል።
ይሁንና ድርጊቱን የፈጸመው የጸጥታ ባልደባ እስከ ረቡዕ ድረስ አለመያዙን እማኞች አክለው አስረድተዋል።
ድርጊቱ የተፈጸመው የዩኒቨርስቲው የምረቃ ስነስርዓት ባካሄደ ማግስት በመሆኑ፣ አብዛኛው የዩኒቨርስቲው ተማሪ ከቅጥር ግቢው ወጥቶ እንደነበር እማኞች ከኢሳት ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ አስታውቀዋል።
በተኩስ ዕርምጃው ጉዳት የደረሰባቸው ሶስት የፌዴራል ፖሊስ አባላት በጸጥታ ሃይሎች ለክህምና ከአምቦ ከተማ ውጭ መወሰዳቸውን እማኞች አክለው አስታውቀዋል።
አዋሮ ተብሎ በሚጠራው የዩኒቨርስቲው ካምፓስ ሰኞ በጸጥታ ባልደርባው በተፈጸመው ጥቃት ሶስት ተጨማሪ የፌዴራል ፖሊስ አባላት በጥይት ጉዳይ እንደደረሰባቸው ለደህንነታቸው ሲሉ ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ የአምቦ ከተማ ነዋሪ ከዜና ክፍላችን ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ገልጸዋል።
የአፋር ብሄር ተወላጅ መሆኑ የተነገረለት የጸጥታ ባልደርባ በሙስሊም የጾም ወቅት ከስራ ምደባ ጋር በተገናኘ ከሃላፊዎቹ ጋር በተደጋጋሚ አለመግባባት ውስጥ መቆየቱንና ድርጊቱ የዚሁ መነሻ እንደሆነ ከእማኞች ለመረዳት ተችሏል።
ስሙ ለጊዜው ያልተገለጸው የጸጥታ አባል ከሃላፊዎቹ ጋር የተፈጠረውን አለመግባባት ምክንያት በማድረግ ሰኞ የዩኒቨርስቲው ቅጥር ግቢ ተኩስ መክፈቱንና ሁለት የጸጥታ ባልደርቦችን እንደገደለ ታውቋል።
ይሁንና ድርጊቱን የፈጸመው የጸጥታ ባልደባ እስከ ረቡዕ ድረስ አለመያዙን እማኞች አክለው አስረድተዋል።
ድርጊቱ የተፈጸመው የዩኒቨርስቲው የምረቃ ስነስርዓት ባካሄደ ማግስት በመሆኑ፣ አብዛኛው የዩኒቨርስቲው ተማሪ ከቅጥር ግቢው ወጥቶ እንደነበር እማኞች ከኢሳት ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ አስታውቀዋል።
በተኩስ ዕርምጃው ጉዳት የደረሰባቸው ሶስት የፌዴራል ፖሊስ አባላት በጸጥታ ሃይሎች ለክህምና ከአምቦ ከተማ ውጭ መወሰዳቸውን እማኞች አክለው አስታውቀዋል።

ሁለት ቤተክርስቲያኖችን ለማፍረስ የተደረገው ሙከራ የህዝብ ቁጣ ቀስቅሷል
ባለፈው ሳምንት በአዲስ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ቀጣና 01 መንደር 06 በተለምዶ አጠራር ቀርሳና ኮንቶማ በሚባለው አካባቢ የሚገኙ ሁለት ቤተክርስቲያኖችን ለማፍረስ የሚደረገውን እንቅስቃሴ ህዝቡ እየተቃወመ ነው።
ባለፈው ሳምንት ኡራኤል ቤተክርስቲያንን ለማፍረስ ሙከራ ሲደረግ ህዝቡ ባስነሳው ተቃውሞ ቤተክርስቲያኑ እስካሁን ሳይፈርስ ቆይቷል። ከሶስት ቀናት በሁዋላ ደግሞ የቤተክርስቲያኑ ቄስ በፌደራል ፖሊስ ተገድለዋል። አፍራሽ ግብረሃይሎች የጸበል ቦታውን ካፈረሱ በሁዋላ ፣ ሙሉውን ቤተከርስቲያን ለማፍረስ ህዝቡ ጽላት እንዲያወጣ ጠይቀዋል። ይሁን እንጅ ጽላቱን የሚያወጡ ቄሶችን ገድላችሁዋቸዋል በማለት ህዝቡ መልስ የሰጠ ሲሆን፣ ቤተክርስቲያኑም እስካሁን ከመፍረስ ድኗል። በተመሳሳይ ሁኔታም ኪዳነምረት ቤተክርስቲያንን ለማፍረስ ዛሬ እንቅስቃሴ ተጀምሯል። ካህናቱ ግን ጽላት አናነሳም እያሉ ናቸው።
ህዝቡም ተቃውሞውን በመግልጽ ላይ ነው። አንድ ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ እናት ድርጊቱ የእግዚአብሄር ቁጣ ነው ይላሉ።
መስተዳድሩ በወሰደው ጭካኔ የተሞላበት እርምጃ ከ30 ሺ በላይ ዜጎች ያለመጠለያ ቀርተዋል። ከ300 በላይ ወጣቶችም ተይዘው ታስረዋል። የወረዳውን አስተዳዳሪ አቶ ታሪክ ፍቅሬን ጨምሮ ሁለት ፖሊሶችም ተገድለዋል።
ባለፈው ሳምንት ኡራኤል ቤተክርስቲያንን ለማፍረስ ሙከራ ሲደረግ ህዝቡ ባስነሳው ተቃውሞ ቤተክርስቲያኑ እስካሁን ሳይፈርስ ቆይቷል። ከሶስት ቀናት በሁዋላ ደግሞ የቤተክርስቲያኑ ቄስ በፌደራል ፖሊስ ተገድለዋል። አፍራሽ ግብረሃይሎች የጸበል ቦታውን ካፈረሱ በሁዋላ ፣ ሙሉውን ቤተከርስቲያን ለማፍረስ ህዝቡ ጽላት እንዲያወጣ ጠይቀዋል። ይሁን እንጅ ጽላቱን የሚያወጡ ቄሶችን ገድላችሁዋቸዋል በማለት ህዝቡ መልስ የሰጠ ሲሆን፣ ቤተክርስቲያኑም እስካሁን ከመፍረስ ድኗል። በተመሳሳይ ሁኔታም ኪዳነምረት ቤተክርስቲያንን ለማፍረስ ዛሬ እንቅስቃሴ ተጀምሯል። ካህናቱ ግን ጽላት አናነሳም እያሉ ናቸው።
ህዝቡም ተቃውሞውን በመግልጽ ላይ ነው። አንድ ስማቸው እንዳይገለጽ የፈለጉ እናት ድርጊቱ የእግዚአብሄር ቁጣ ነው ይላሉ።
መስተዳድሩ በወሰደው ጭካኔ የተሞላበት እርምጃ ከ30 ሺ በላይ ዜጎች ያለመጠለያ ቀርተዋል። ከ300 በላይ ወጣቶችም ተይዘው ታስረዋል። የወረዳውን አስተዳዳሪ አቶ ታሪክ ፍቅሬን ጨምሮ ሁለት ፖሊሶችም ተገድለዋል።

የህወሃት ብሔራዊ መረጃ በመሐበራዊ የመገናኛ ዘርፎች ላይ የሚያደርገዉን አፈናና ክትትል በተመለከተ የጥቂት ወራቶችን ሪፖርት ለሚመለከተዉ
የህወሃት ብሔራዊ መረጃ በመሐበራዊ የመገናኛ ዘርፎች ላይ የሚያደርገዉን አፈናና ክትትል በተመለከተ የጥቂት ወራቶችን ሪፖርት ለሚመለከተዉ አካል አስተላልፏል።
በዚህም መሰረት የብሔራዊ መረጃዉን መድብለ ሪፖርት አጠርና ጠቅለል ባለ መልኩ ለሚመለከታችሁ ሁሉ ለማድረስ እንሞክራለን…
ኢሳትን 24 ሰአት ከማሳደድ ይልቅ ቃናን 24 ሰአት ማንጎድጎድ ስኬታማ ዉጤት እያመጣ ነዉ። ያለዉ የብሔራዊ መረጃዉ በተያያዘ መልኩ የተለያዩ የመሐበራዊ የመገናኛ አዉታሮችን ማለትም እንደ ዘሐበሻ የመሳሰሉ አደገኛ የተባሉትን ድህረ ገጾች ለማዳከም እና ለማጥፋት ተጨማሪ የበጀት እቅዶችን ዘርግቷል።
የብሔራዊ መረጃ ወንበድዉ ክፍል የኢትዮጵያ ህዝብ በብዛት ትኩረቱን ወደ ቃና ቴሌቪዥን እያዘነበለ እንደሚገኝና ኢሳትን እና ተዛማጅ የመረጃ አዉታሮችን የማዳመጡ እና የመከታተሉ ሁናቴ እንዲባረድና እና እንድጠፋ የተደረገ ሲሆን ይህ እንቅስቃሴ ስኬታማ ዉጤት እያመጣ ነዉ ይላል::
ይህ ብሐራዊ መረጃ ቃናን የመሰለ አደገኛ ህዝባዊ ጠላት በሐገራችን ላይ ተክሏል። ከመረጃ ክፍሉ አስገራሚዉ ተዉኔተ ሪርት ዉስጥ ቃና በሐገራችን ላይ ሊያስከትል የሚችለዉ አሉታዊ ተጽእኖ በማላገጥ መልኩ ዳሶታል።
እንደ ሪፖርቱ ከሆንበ ለምሳሌ የሐሰት ቋት ስርጭት ክፍሉ ኢቢሲ ላይ ሊደርስ የሚችለዉ የዉድቀት አደጋ ሲሆን ይህዉም የማስታወቂያ እና የፕሮፓጋንዳ በተለይም ህወሃታዊ ድሰቶች ኪሳራ ላይ እንደሚወድቁ ሲብራራ አዉራ የማስታወቂያ ድርጅቶችም ፊታቸዉን ወደ ቃና እያዞሩ መሆኑ እንዲሁም የልማታዊ አርቲሶችን ቅሬታ በተመለከተ ጥቂት ተብሏል።
ነገር ግን የብሔራዊ መረጃዉ ኢቢሲን በተጭማሪ በጀት እና በድጎማ ማቆየትን እንደ መፍትሄ ሲያቀርበዉ ልማታዊ አርቲስቶቹን በተመለከተ ከቃና ጋር በመተባበር የትርጉም ድምጽ አገልሎት ላይ እንዲሳተፉ በሚል መልኩ ቀልዶባቸዉ ያልፋል የዚህ የብሔራዊ መረጃዉ እቅድ እንደሚያመልክተዉ ከሆነ በቅርቡ ከልማታዊ አር..ቲስቶቹ መካከል የሰራዊት ፍቅሬን እና የሙሏለምን ድምጽ በቃና ተከታታይ ድራማ ላይ እንደምናደምጠዉ ተስፋ አለን። የለቅሶ ዉጤት ነዉ!!!
ብሐራዊ መረጃዉ ተንኮለኛነቱን በማጉላት ረገድ ኢሳትንና መሰሎቹን በከፍተኛ ሁኔታ ለማዳከምና አዉራ ተወካዮችን በተለያየ መንገድ በማጥቃትና እና ከጨዋታዉ ለማውጣት . . . .ስም በማጥፋት፣ ቤተሰቦቻቸዉን በማነጋገርና በማሰር፣ እንዲሁም በድርድር፣ በማባበል፣ በቤተሰቦቻቸዉ ላይ ኢኮኖሚያዉ ተጽኖ በመጣል የሚከወኑ የግፍ አፈጻጸሞች በዉስጡ ይገኙበታል።
የአፋኙ መደብ.. ብሔራዊ መረጃ በብዙ ሐገራት ተወዳጅ ያልሆነዉንና የስንፍና ቫይረስ ስርጭቱን ” የቃና ቴሌቭዥን “በኦሮምኛ ቋንቋ ተተርጉሞ ለህዝብ እንዲተላለፍ በማድረግ ኢሳት ላይ እየተተገበረ የሚገኘዉን የሚዲያ አፈና ዘዴ የነጃዋር መሐመድ የድካም ዉጤት በሆነዉ የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ላይ ለመፈጸም በጥብቅ እየሰራ ለመሆኑ ሪፖርቱ ላይ ተገልጿል።
ዉድ ኢትዮጵያዊያን ወገኖቻችን በሙሉ ይህ የወንጀለኛዉ የብሔራዊ መረጃ መዋቅር ከኢስት እስከ ፌስ ቡክ ድረስ የተዘረጋ የመጨረሻ መፍጨርጨር መሆኑን እንድትገነዘቡ እያሳሰብን አቀጣዩ በፌስ ቡክ ላይ የሚያካሐዱትን ተራ የአፈና እንቅስቃሴ ለመመልከት እንሞክራለን፡፡
ድል ለኢቶጵያ ህዝብ ! !
( ጉድሽ ወያኔ )
በዚህም መሰረት የብሔራዊ መረጃዉን መድብለ ሪፖርት አጠርና ጠቅለል ባለ መልኩ ለሚመለከታችሁ ሁሉ ለማድረስ እንሞክራለን…
ኢሳትን 24 ሰአት ከማሳደድ ይልቅ ቃናን 24 ሰአት ማንጎድጎድ ስኬታማ ዉጤት እያመጣ ነዉ። ያለዉ የብሔራዊ መረጃዉ በተያያዘ መልኩ የተለያዩ የመሐበራዊ የመገናኛ አዉታሮችን ማለትም እንደ ዘሐበሻ የመሳሰሉ አደገኛ የተባሉትን ድህረ ገጾች ለማዳከም እና ለማጥፋት ተጨማሪ የበጀት እቅዶችን ዘርግቷል።
የብሔራዊ መረጃ ወንበድዉ ክፍል የኢትዮጵያ ህዝብ በብዛት ትኩረቱን ወደ ቃና ቴሌቪዥን እያዘነበለ እንደሚገኝና ኢሳትን እና ተዛማጅ የመረጃ አዉታሮችን የማዳመጡ እና የመከታተሉ ሁናቴ እንዲባረድና እና እንድጠፋ የተደረገ ሲሆን ይህ እንቅስቃሴ ስኬታማ ዉጤት እያመጣ ነዉ ይላል::
ይህ ብሐራዊ መረጃ ቃናን የመሰለ አደገኛ ህዝባዊ ጠላት በሐገራችን ላይ ተክሏል። ከመረጃ ክፍሉ አስገራሚዉ ተዉኔተ ሪርት ዉስጥ ቃና በሐገራችን ላይ ሊያስከትል የሚችለዉ አሉታዊ ተጽእኖ በማላገጥ መልኩ ዳሶታል።
እንደ ሪፖርቱ ከሆንበ ለምሳሌ የሐሰት ቋት ስርጭት ክፍሉ ኢቢሲ ላይ ሊደርስ የሚችለዉ የዉድቀት አደጋ ሲሆን ይህዉም የማስታወቂያ እና የፕሮፓጋንዳ በተለይም ህወሃታዊ ድሰቶች ኪሳራ ላይ እንደሚወድቁ ሲብራራ አዉራ የማስታወቂያ ድርጅቶችም ፊታቸዉን ወደ ቃና እያዞሩ መሆኑ እንዲሁም የልማታዊ አርቲሶችን ቅሬታ በተመለከተ ጥቂት ተብሏል።
ነገር ግን የብሔራዊ መረጃዉ ኢቢሲን በተጭማሪ በጀት እና በድጎማ ማቆየትን እንደ መፍትሄ ሲያቀርበዉ ልማታዊ አርቲስቶቹን በተመለከተ ከቃና ጋር በመተባበር የትርጉም ድምጽ አገልሎት ላይ እንዲሳተፉ በሚል መልኩ ቀልዶባቸዉ ያልፋል የዚህ የብሔራዊ መረጃዉ እቅድ እንደሚያመልክተዉ ከሆነ በቅርቡ ከልማታዊ አር..ቲስቶቹ መካከል የሰራዊት ፍቅሬን እና የሙሏለምን ድምጽ በቃና ተከታታይ ድራማ ላይ እንደምናደምጠዉ ተስፋ አለን። የለቅሶ ዉጤት ነዉ!!!
ብሐራዊ መረጃዉ ተንኮለኛነቱን በማጉላት ረገድ ኢሳትንና መሰሎቹን በከፍተኛ ሁኔታ ለማዳከምና አዉራ ተወካዮችን በተለያየ መንገድ በማጥቃትና እና ከጨዋታዉ ለማውጣት . . . .ስም በማጥፋት፣ ቤተሰቦቻቸዉን በማነጋገርና በማሰር፣ እንዲሁም በድርድር፣ በማባበል፣ በቤተሰቦቻቸዉ ላይ ኢኮኖሚያዉ ተጽኖ በመጣል የሚከወኑ የግፍ አፈጻጸሞች በዉስጡ ይገኙበታል።
የአፋኙ መደብ.. ብሔራዊ መረጃ በብዙ ሐገራት ተወዳጅ ያልሆነዉንና የስንፍና ቫይረስ ስርጭቱን ” የቃና ቴሌቭዥን “በኦሮምኛ ቋንቋ ተተርጉሞ ለህዝብ እንዲተላለፍ በማድረግ ኢሳት ላይ እየተተገበረ የሚገኘዉን የሚዲያ አፈና ዘዴ የነጃዋር መሐመድ የድካም ዉጤት በሆነዉ የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ላይ ለመፈጸም በጥብቅ እየሰራ ለመሆኑ ሪፖርቱ ላይ ተገልጿል።
ዉድ ኢትዮጵያዊያን ወገኖቻችን በሙሉ ይህ የወንጀለኛዉ የብሔራዊ መረጃ መዋቅር ከኢስት እስከ ፌስ ቡክ ድረስ የተዘረጋ የመጨረሻ መፍጨርጨር መሆኑን እንድትገነዘቡ እያሳሰብን አቀጣዩ በፌስ ቡክ ላይ የሚያካሐዱትን ተራ የአፈና እንቅስቃሴ ለመመልከት እንሞክራለን፡፡
ድል ለኢቶጵያ ህዝብ ! !
( ጉድሽ ወያኔ )
Subscribe to:
Posts (Atom)